ኢራን ሂጃብ ያልለበሱ ሯጮች የተሳተፉበትን ማራቶን አዘጋጆች አሰረች

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
ኢትዮጵያ በ2024 የወባ ወረርሽኝ በከፍተኛ ሁኔታ ከጨመረባቸው አገራት አንዷ መሆኗን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። ድርጅቱ 47 አገራት ከወባ ነጻ የሚል እውቅና ማግኘታቸውን አስታውሶ ኢትዮጵያ፣ ማዳጋስካር እና የመን ግን ወረርሽኙ የጨመረባቸው አገራት መሆናቸውን ገልጿል። እንደ አውሮፓውያኑ በ2024 በ80 የወባ ወረርሽኝ በሚከሰትባቸው የዓለም አገራት 282 ሚሊዮን ሰዎች በበሽታው መያዛቸውን ድርጅቱ ጨምሮ አስታውቋል።






