አቶ ታዬ ደንደአ የሰባት ዓመት ከሁለት ወር እስር ተፈረደባቸው

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day

The Ethiopian subsidiary of Lesaffre, has launched Lesaffre & Me, a mobile app with AI-powered baking support, recipes, and product info for local bakeries. By Team ShegaThe tools connect MFIs to the national payment system and allow clients to manage loans and savings digitally. By Team Shega








ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ሥልጣን ከተመለሱ በኋላ በስደተኞች ላይ ያላቸው አቋም መረር ብሏል። በተለይ ሶማሊያውያን ስደተኞችን በተመለከተ ያንጸባረቁት አቋም እና የሰነዘሩት አስተያየት አነጋጋሪ ሆኗል። ይህ የፕሬዝዳንቱ ንግግር ያሳሰበው ሶማሊያውያንን ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያውያንንም ጭምር ነው። በአሜሪካ ጥገኝነት ለማግኘት ጥያቄ አቅርበው በሂደት ላይ ያሉ ኢትዮጵያውያን ሊያደርጓቸው የሚገቡ ጥንቃቄዎችን በተመለከተ በአሜሪካ ታዋቂ የሕግ ባለሙያዎች ምክር አላቸው።
