Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Wednesday, November 5, 2025

4 stories

BBC Amharic·8:52 AM

ሱዳን ውስጥ በሐዘን ሥነ ሥርዓት ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት በርካቶች ተገደሉ

BBC Amharic·8:10 AM

ምያንማር ውስጥ የሳይበር ማጭበርበሪያ ካምፖችን በመምራት የሚታወቀው ቤተሰብ አባላት በቻይና የሞት ፍርድ ተላለፈባቸው

BBC Amharic·7:03 AM

በአሜሪካ ውዝግብ አስነስቶ የነበረው የሰይጣን አምላኪዎች ሐውልት እና ትርጉሙ

BBC Amharic·7:02 AM

ከሶቪየት አስከ ሩሲያ፡ የምዕራባውያን የነዳጅ ማዕቀብ የፑቲንን አቋም ያስለውጣል?

Tuesday, November 4, 2025

6 stories

BBC Amharic·11:50 AM

እስራኤል ለ14 ዓመታት በአገሯ የኖረን የኤርትራ መንግሥት ደጋፊን አባረረች

BBC Amharic·11:34 AM

"ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ ህወሓት የፈጸማቸው ትንኮሳዎች ወደ ጦርነት ለመግባት ከበቂ በላይ ናቸው" ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የፈፀማቸው ድርጊቶች ወደ ጦርነት ለመግባት ከበቂ በላይ ምክንያቶች እንደሆኑ የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። ኤታማዦር ሹሙ ከአምስት ዓመት በፊት በትግራይ ውስጥ በነበረው የአገሪቱ ጦር ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት ለመዘከር ሰኞ ጥቅምት 24/1018 ዓ.ም. በተካሄደ መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር በህወሓት ላይ ክሶችን ሰንዝረዋል።

BBC Amharic·10:59 AM

ግመሎችን እና ወርቅ በመሸጥ ሃብት ያካበቱት፣ አሁን ደግሞ ከፊል ሱዳንን የሚቆጣጠሩት ሐምዳን ዳጎሎ

ሞሐመድ ሐምዳን ዳጎሎ ወይም "ሄሜቲ" ከሚመሩት የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጋር በመሆን በአገሪቱ ፖለቲካ ውስጥ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሆኑ እና አሁን የአገሪቱን ግማሽ የሚቆጣጠሩ ግለሰብ ናቸው። የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የአገሪቱ ጦር እና አጋሮቹ በምዕራብ ዳርፉር የምትገኘውን የጦሩ መቀመጫ የኤል ፋሸር ከተማን በእጁ ሲያስገባ አስደናቂ ድል አግኝቷል።

BBC Amharic·8:16 AM

የእስራኤል ጦር የቀድሞ የሕግ አማካሪ ሾልኮ ከወጣ የፍልስጤማውያን እስረኞች ቪዲዮ ጋር በተያያዘ ታሰሩ

BBC Amharic·7:40 AM

በኡጋንዳ እና በኬንያ በደረሱ የመሬት መንሸራተቶች የሞቱ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው

BBC Amharic·6:57 AM

ቻይና ዩናይትድ ኪንግደምን የምትሰልልበት ውስብስብ የስለላ መረብ

Advertisement
Previous pageNext page