ሱዳን ውስጥ በሐዘን ሥነ ሥርዓት ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት በርካቶች ተገደሉ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day

ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የፈፀማቸው ድርጊቶች ወደ ጦርነት ለመግባት ከበቂ በላይ ምክንያቶች እንደሆኑ የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። ኤታማዦር ሹሙ ከአምስት ዓመት በፊት በትግራይ ውስጥ በነበረው የአገሪቱ ጦር ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት ለመዘከር ሰኞ ጥቅምት 24/1018 ዓ.ም. በተካሄደ መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር በህወሓት ላይ ክሶችን ሰንዝረዋል።

ሞሐመድ ሐምዳን ዳጎሎ ወይም "ሄሜቲ" ከሚመሩት የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጋር በመሆን በአገሪቱ ፖለቲካ ውስጥ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሆኑ እና አሁን የአገሪቱን ግማሽ የሚቆጣጠሩ ግለሰብ ናቸው። የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የአገሪቱ ጦር እና አጋሮቹ በምዕራብ ዳርፉር የምትገኘውን የጦሩ መቀመጫ የኤል ፋሸር ከተማን በእጁ ሲያስገባ አስደናቂ ድል አግኝቷል።



