በ4 ደቂቃ ውስጥ የ102 ሚሊዮን ዶላር ጌጦችን ከፈረንሳይ ሙዚየም በመስረቅ የተጠረጠሩ ግለሰቦች ተያዙ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day



ባለፈው ዓመት ማብቂያ ገደማ ወሲባዊ ትኮሳ ፈጽሟል በሚል የተያዘው ኢትዮጵያዊ ስደተኛ በስህተት ከእስር ከተለቀቀ በኋላ አሁንም በዩናይትድ ኪንግደም ፖለቲከኞች መካከል መወዛገቢያ ጉዳይ ሆኗል። ኢትዮጵያዊው ስደተኛ ሀዱሽ ገብረ ሥላሴ ወሲባዊ ትንኮሳ ፈጽሟል በሚል መያዙን ተከትሎ የፀረ ስደተኞች የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደዋል። በግለሰቡ ላይ የአንድ ዓመት እስር ከተፈረደበት በኋላ ጉዳዩ ረግቦ የቆየ ቢሆንም ባለፈው አርብ በስህተት መለቀቁ ከተሰማ በኋላ ውዝግቡ ተመልሶ ተቀስቅሷል።




