"ቦብ ማርሌይን ለማየት ከትምህርት ቤት ቀርቼ ፎቶ አንሺው ሆንኩኝ"

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day




የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በሰሜን ኢትዮጵያ ከተካሄደው ጦርነት ጋር ተያይዞ በኢትዮጵያ ላይ አስተላልፈውት የነበረው ፕሬዝዳንታዊ ትዕዛዝ የአሁኑ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለበት እንዲቀጥል ወሰኑ። ባለፉት አራት ዓመታት በየዓመቱ እየተራዘመ የቆየው ይህ ፕሬዝዳንታዊ ትዕዛዝ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ በሚገኙ ወታደራዊ እና ታጣቂ ኃይሎች፣ ባለሥልጣናት እንዲሁም ተቋማት ላይ ዕገዳዎችን ለማስተላለፍ የሚያስችል ነው።

