የሐማስ ቃል አቀባይ አቡ ኦቤይዳ በጋዛ መገደሉን የእስራኤል ጦር አስታወቀ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day



ባለፉት ዓመታትም ሱዳንን ጨምሮ ኢትዮጵያ እና ግብፅ በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ድርድር ሲያደርጉ የቆዩ ቢሆንም ከስምምነት ላይ ሳይደርሱ ግድቡ አምስት ጊዜ በውሃ ተሞልቶ ግንባታው ተጠናቆ ለምረቃ እየተዘጋጀ ነው። ኢትዮጵያ የግድቡን ግንባታ ብታጠናቅቅም አሁንም ለንግግር እና ለድርድር በሯ ክፍት መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ለቢቢሲ ተናግረዋል።






