ማንቸስተር ሲቲ ከቶተንሃም እና ሊቨርፑል ከኒውካስል፡ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ግምት
ሁለተኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች አርብ፣ ቅዳሜ፣ እሑድ እና ሰኞ ይከናወናሉ። በሳምንቱ ተጠባቂ የሆኑት ጨዋታዎች ቅዳሜ እና ሰኞ እንዲከናወኑ ቀጠሮ ተይዞላቸዋል። ቅዳሜ ማንቸስተር ሲቲ በሜዳው ቶተንሃምን የሚያስተናግድ ሲሆን ሰኞ ደግሞ ሊቨርፑል ወደ ኒውካስል ያቀናል። የቢቢሲው እግር ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱተን ጨዋታዎቹን እንደሚከተለው ገምቷል።
