ወደ ቀደመ ሕይወታቸው መመለስ ፈተና ሆኖባቸው ፊታቸውን ወደ መጠጥ ያዞሩት የሩሲያ ወታደሮች
"አብዛኞቹ ወታደሮች የሥነ ልቦና ባለሙያዎችን ማየት አይፈልጉም" ትላለች ታትያና [ስሟ የተቀየረ] የተባለች በሩሲያ መንግሥት የገንዘብ ድጋፍ የተቋቋመው 'ፋሚሊ ኸርት ፕሮጀክት' በጎ ፈቃደኛ የሥነ ልቦና ባለሙያ።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ቢያንስ 40 የኮሎምቢያ ቅጥረኞችን አሳፍሮ የነበረው አውሮፕላኗ በሱዳን ጦር የመመታቱን የሱዳን ብሔራዊ ቴሌቪዥንን ዘገባ አስተባበለች።

After 7 months in detention, WebSprix CEO Dawit Birhanu has been released. Prosecutors dropped all charges, which stemmed from a disputed audit alleging unpaid taxes. By Etenat AwolThe African Union Commission, with $50M in support from the World Bank, has launched the Africa Think Tank Platform. Grants of up to $10M will support cross-border consortia in key policy area. By Team Shega

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጸደቁ ሁለት አዋጆች ላይ የሕገ መንግሥት አቤቱታ ካቀረቡ ከቀናት በኋላ የታሰሩት የክልሉ ምክር ቤት አባል አቶ ዮሐንስ ተሰማ፤ ከአምስት ዓመት ገደማ በፊት ተቋርጦ በነበረ ክስ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላለፈባቸው። አቶ ዮሐንስ፤ በአሶሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጥፋተኛ የተባሉበት ከከተማ ቦታ ሊዝ ጋር የተያያዘ ክስ፤ ከሰባት እስከ 15 ዓመት የሚያስቀጣ ነው።


በሶማሊያ ጌዶ ክልል የሚገኘው የኢትዮጵያ ሠራዊት የሶማሊያ ፌደራል መንግሥት ወታደሮች በቅርቡ ከያዙት የድንበር ከተማ፣ በለድ ሀዋ በሦስት ቀን ውስጥ ለቅቀው እንዲወጡ ለአገር ሽማግሌዎች መናገራቸው ተገለፀ። ከተማዋ በለድ ሀዋ ቁልፍ የሶማሊያ የድንበር ከተማ ስትሆን ኢትዮጵያን እና ኬንያን የምታዋስን እና የኢትዮጵያ ሠራዊት የሚገኝባት ነች።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ አቶ ማሞ ምህረቱ ትይዩ ውጭ ምንዛሪ ገበያ የሚጠቀሙ ሰዎች "ከድርጊታቸው ካልታቀቡ" ገንዘባቸው እንደሚወረስ አስጠነቀቁ። አቶ ማሞ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚገኙ እና "የትይዩ ገበያውን የሚያስፋፉ ሕገ ወጥ" ድርጅቶች ላይ ጠንካራ እርምጃ እንደሚወሰድም ጠቁመዋል።



