Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Friday, August 8, 2025

1 stories

BBC Amharic·6:37 AM

ወደ ቀደመ ሕይወታቸው መመለስ ፈተና ሆኖባቸው ፊታቸውን ወደ መጠጥ ያዞሩት የሩሲያ ወታደሮች

"አብዛኞቹ ወታደሮች የሥነ ልቦና ባለሙያዎችን ማየት አይፈልጉም" ትላለች ታትያና [ስሟ የተቀየረ] የተባለች በሩሲያ መንግሥት የገንዘብ ድጋፍ የተቋቋመው 'ፋሚሊ ኸርት ፕሮጀክት' በጎ ፈቃደኛ የሥነ ልቦና ባለሙያ።

Thursday, August 7, 2025

9 stories

BBC Amharic·5:09 PM

የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አውሮፕላኗ በሱዳን ጦር የመመታቱን ዘገባ አስተባበለች

የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ቢያንስ 40 የኮሎምቢያ ቅጥረኞችን አሳፍሮ የነበረው አውሮፕላኗ በሱዳን ጦር የመመታቱን የሱዳን ብሔራዊ ቴሌቪዥንን ዘገባ አስተባበለች።

Shega·2:00 PM

Ethiopia Freezes New Power Permits for Crypto Miners Amid Capacity Saturation

After 7 months in detention, WebSprix CEO Dawit Birhanu has been released. Prosecutors dropped all charges, which stemmed from a disputed audit alleging unpaid taxes. By Etenat AwolThe African Union Commission, with $50M in support from the World Bank, has launched the Africa Think Tank Platform. Grants of up to $10M will support cross-border consortia in key policy area. By Team Shega

BBC Amharic·11:49 AM

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት አባሉ ከአምስት ዓመት በፊት ተቋርጦ በነበረ ክስ ጥፋተኛ ተባሉ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጸደቁ ሁለት አዋጆች ላይ የሕገ መንግሥት አቤቱታ ካቀረቡ ከቀናት በኋላ የታሰሩት የክልሉ ምክር ቤት አባል አቶ ዮሐንስ ተሰማ፤ ከአምስት ዓመት ገደማ በፊት ተቋርጦ በነበረ ክስ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላለፈባቸው። አቶ ዮሐንስ፤ በአሶሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጥፋተኛ የተባሉበት ከከተማ ቦታ ሊዝ ጋር የተያያዘ ክስ፤ ከሰባት እስከ 15 ዓመት የሚያስቀጣ ነው።

BBC Amharic·11:44 AM

ሔዝቦላህ ሊባኖስ የጦር መሳሪያን ለመገደብ የወሰደችውን እርምጃ 'ከባድ ስህተት' ሲል ውድቅ አደረገ

BBC Amharic·11:30 AM

የኢትዮጵያ ጦር ለሶማሊያ ወታደሮች ሰጠ የተባለው ማስጠንቀቂያ ምንድን ነው?

በሶማሊያ ጌዶ ክልል የሚገኘው የኢትዮጵያ ሠራዊት የሶማሊያ ፌደራል መንግሥት ወታደሮች በቅርቡ ከያዙት የድንበር ከተማ፣ በለድ ሀዋ በሦስት ቀን ውስጥ ለቅቀው እንዲወጡ ለአገር ሽማግሌዎች መናገራቸው ተገለፀ። ከተማዋ በለድ ሀዋ ቁልፍ የሶማሊያ የድንበር ከተማ ስትሆን ኢትዮጵያን እና ኬንያን የምታዋስን እና የኢትዮጵያ ሠራዊት የሚገኝባት ነች።

BBC Amharic·9:47 AM

በትይዩ የውጭ ምንዛሪ ገበያ የሚንቀሳቀስ ገንዘብ እንደሚወረስ የብሔራዊ ባንክ አስታወቀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ አቶ ማሞ ምህረቱ ትይዩ ውጭ ምንዛሪ ገበያ የሚጠቀሙ ሰዎች "ከድርጊታቸው ካልታቀቡ" ገንዘባቸው እንደሚወረስ አስጠነቀቁ። አቶ ማሞ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚገኙ እና "የትይዩ ገበያውን የሚያስፋፉ ሕገ ወጥ" ድርጅቶች ላይ ጠንካራ እርምጃ እንደሚወሰድም ጠቁመዋል።

BBC Amharic·8:13 AM

ሁለት የጋና ሚኒስትሮች በሂሊኮፕተር አደጋ ሕይወታቸውን አጡ

BBC Amharic·7:46 AM

ትራምፕ ሕንድ የሩሲያን ነዳጅ በመግዛቷ የተጣለባት ታሪፍ ወደ 50 በመቶ ከፍ እንዲል አዘዙ

BBC Amharic·6:59 AM

ከአፍንጫችን የሚወጣው ፈሳሽ ስለ ጤናችን ምን ይናገራል?

Advertisement
Previous pageNext page