ድምጽ አንሰጥም ያሉ ዴሞክራት እንደራሴዎች እንዲያዙ ሪፐብሊካኖች ወሰኑ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day

የ2017 ዓመት ዓመታዊ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ሪፖርቱን ይፋ ያደረገው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የድሮን ጥቃቶች መፈፀማቸውን 'ግራ የሚያጋባ' ነው ብሏል።

የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ወደ አገሪቱ ለመግባት የቢዝነስ እና የቱሪስት ቪዛ አመልካቾች እስከ 15 ሺህ ዶላር የሚደርስ ገንዘብ በማስያዣነት ሊጠየቁ እንደሚችሉ አስታወቀ። ይህ በሁለት ሳምንት ውስጥ ተግባራዊ መሆን ይጀምራል የተባለው የሙከራ ፕሮግራም ከቪዛ ጊዜያቸው በላይ የሚቆዩ ጎብኚዎችን ለመከላከል ያለመ መሆኑ ተገልጿል።





በጂቡቲ በኩል ወደ የመን ለመሻገር የሚሞክሩ ኢትዮጵያውያን ባሕር ላይ የሚገጥማቸው የጅምላ ሞት ተደጋጋሚ ዜና ሆኗል። ድህነት እና ጦርነትን በመሸሽ ከአገራቸው የሚሰደዱት ኢትዮጵያውያን ሞት የሚገጥማቸው ባሕር ላይ ብቻ ሳይሆን ድንበር ሲያቋርጡም በአገራት ወታደሮች እና በታጣቂዎች ጭምርም ነው። በተለይ በጂቡቲ በኩል ወደ የመን የሚደረገው ጉዞ ኢትዮጵያውያን ባሕር ላይ የሚያልቁበት አደገኛው መስመር ነው።


