Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Sunday, July 27, 2025

7 stories

BBC Amharic·7:58 AM

ፊሊፒናውያን በጎርፍ በተጥለቀለቁ ቤተ ክርስቲያናት ውስጥ የሚጋቡት ለምንድን ነው?

The Reporter·12:05 AM

በኢትዮ ቴሌኮም ዝቅተኛ ዋጋ ምክንያት ብቸኛው ተፎካካሪ የቴሌኮም ኩባንያ ትርፋማ መሆን እንዳልቻለ ተገለጸ

‹‹ተፎካካሪው እኛ ብቻ መሆናችንን ብናውቅም ያቀረብነው ምንም ክስ የለም›› ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ኢትዮ ቴሌኮም ባለፈው በጀት ዓመት 162 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል ኢትዮ ቴሌኮም የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በርካሽ...

BBC Amharic·7:57 AM

"ጋዛን ጎብኝተን ልባችን ተሰብሯል" የኦርቶዶክስ እና የካቶሊክ አብያተ ክርስቲያናት አባቶች

በኢየሩሳሌም የቤተ ክርስቲያን አባቶች በጦርነት በወደመችው ጋዛ ያዩት ነገር "ልባቸውን እንደሰበረው" ተናግረዋል። የግሪክ ኦርቶዶክስ ፓትርያርክ አቡነ ቴዎፍሎስ ሳልሳዊ እና የላቲን የካቶሊክ ቤተ ከርስቲያን ፓትርያርክ ካርዲናል ቢየርባቲስታ ፒዛባላ ከጋዛ በተጨማሪ እስራኤል በወረራ በያዘቻት ዌስት ባንክ የሚኖሩ ፍልስጤማውያን ክርስቲያኖች በሰፋሪዎች እየደረሰባቸው ያለውን ጥቃት ከምዕመናኑ ሰምተዋል።

The Reporter·12:04 AM

የኤክሳይዝ ቴምብር ዓይነትና የሚለጠፍበትን ዕቃ ምድብ የሚወስን መመርያ ወጣ

የገቢዎች ሚኒስቴር የኤክሳይዝ ታክስ ቁጥጥር ሥርዓት መመርያ ቁጥር 1079/2017፣ የኤክሳይዝ ቴምብር ሊለጠፍባቸውና የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸው ዕቃዎች ላይ የሚለጠፈውን የኤክሳይዝ ቴምብር ዓይነት፣ ዕቃው የሚለጠፍበት ምድብና...

The Reporter·12:02 AM

መንግሥት ከተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ 13.9 ቢሊዮን ብር መበደሩ ተነገረ

የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ ባለፉት ሁለት ዓመታት በግምጃ ቤት ሰነድ ኢንቨስትመንት 13.9 ቢሊዮን ብር ለመንግሥት ማበደሩን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ በየሁለት ሳምንቱ...

The Reporter·12:01 AM

አዲስ አበባ በፕላን የተሠራች ከተማ ባለመሆኗ ለጎርፍ ተጋላጭነቷ ከፍተኛ ነው ተባለ

አዲስ አበባ ከተማ በፕላን የተሠራች ከተማ ባለመሆኗና ቀደም ሲል የተዘረጉ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮች ደረጃቸውን የጠበቁ ባለመሆናቸው፣ የከተማዋ አንዳንድ አካባቢዎች ለጎርፍ ተጋላጭ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ በአዲስ አበባ...

The Reporter·12:00 AM

ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ሰዎች በኮሌራ ወረርሽኝ መሞታቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ

የዓለም ጤና ድርጅት ሐሙስ ሐምሌ 17 ቀን 2017 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው መረጃ፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ከጥር ወር ጀምሮ ከ6,100 በላይ ሰዎች በወረርሽኙ  መያዛቸውን ጠቅሶ፣ ከቅርብ...

Saturday, July 26, 2025

3 stories

BBC Amharic·10:03 AM

በዩኬ የተደራጀ የወንጀል ቡድን መሪው 1 ሚሊዮን ፓውንድ እንዲከፍል ወይም ተጨማሪ እስር እንደሚጠብቀው ተወሰነ

በዩኬ ኪንሃን የተሰኘው የተሰኘ የተደራጀ የወንጀል ቡድን የሚመራው ግለሰብ 1 ሚሊዮን ፓውንድ እንዲከፍል ያለበለዚያ ተጨማሪ የእስር ቅጣት እንደሚጠብቀው ውሳኔ መሰጠቱን አቃብያነ ህግ ገለጹ ።

BBC Amharic·9:01 AM

ከጋዛ ህዝብ ውስጥ አንድ ሶስተኛ ገደማው ለቀናት ምግብ እንደማይመገብ የተባበሩት መንግሥታት አስታወቀ

በጋዛ ሰርጥ ከሚገኙ ሶስት ሰዎች አንዱ ምግብ ሳይመገብ ለቀናት እንደሚቆይ የተባበሩት መንግስታት የምግብ እርዳታ ፕሮግራም አስጠነቀቀ።

BBC Amharic·8:27 AM

የኢራን ዲፕሎማቶች የኒውክሌር ንግግርን በድጋሚ ለማስጀመር ከአውሮፓ ባለስልጣናት ጋር ተገናኙ

እስራኤል ሰኔ ላይ በኢራን የኒውክሌር ተቋማት ላይ ጥቃት ከፈፀመች ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢራን ዲፕሎማቶች የኒውክሌር ንግግር ለማድረግ ከዩናይትድ ኪንግደም፣ ከጀርመን እና ከፈረንሳይ አቻዎቻቸው ጋር ተገናኙ።

Advertisement
Previous pageNext page