Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Saturday, July 26, 2025

3 stories

BBC Amharic·8:23 AM

220 የዩኬ ፓርላማ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለፍልስጤም አገርነት እውቅና እንዲሰጡ ጠየቁ

220 የዩናይድ ኪንግደም ፓርላማ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትር ኪር ስታርመር ለፍልስጤም አገርነት እውቅና እንዲሰጡ ፊርማቸውን ባኖሩበት ደብዳቤ ጠየቁ።

BBC Amharic·7:36 AM

ከእርጅና ጋር የሚመጡ የጤና ችግሮችን ለማስወገድ እና ጤናማ እርጅና እንዲኖረን ምን እናድርግ?

BBC Amharic·7:35 AM

"እንደ እኔ እምነት የወንጌላውያን አማኝ የብሔር ፖለቲካ ውስጥ በጭራሽ ሊገባ አይገባውም" - ዮናስ ጎርፌ

የፊልም እና የሙዚቃ ባለሙያው ዮናስ ጎርፌ “ፕሮቴስታንታውያን በኢትዮጵያ ፖለቲካ” የተሰኘ መጽሐፍ ለንባብ አብቅቷል። ዮናስ በዚህ መጽሐፉ የወንጌላውያን አማኞች በተለይ ኢህአዴግ ወደ ሥልጣን ከመጣበት ጊዜ አንስቶ ያለምንም ጥያቄ ጭልጥ ብለው ወደ ብሔር ፖለቲካ መግባታቸውን በማንሳት ይሞግታል። ዮናስ ከቢቢሲ አማርኛ ጋር በመጽሐፉ እና ባነሳቸው ሃሳቦች ዙሪያ ቆይታ አድርጓል።

Friday, July 25, 2025

7 stories

BBC Amharic·3:39 PM

የቀድሞ የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዝዳንት በአገር ክህደት ወንጀል ተከስሰው ፍርድ ቤት ቀረቡ

BBC Amharic·1:14 PM

"አንድ ዘገባ እንኳን መሥራት ተስኖኛል፤ ረሃቡ ያዞረኛል" የጋዛ የቢቢሲ ፍሪላንስ ዘጋቢ

ለቢቢሲ ከጋዛ በፍሪላንስ ዘጋቢነት የሚሠሩ ሦስት ፍልስጤማውያን ጋዜጠኞች ቤተሰቦቻቸውን መመገብ እንደተሳናቸው እና እነሱም ያለ ምግብ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ቀናትን ለማሳለፍ እንደተገዱ ይናገራሉ።

BBC Amharic·9:23 AM

በጋዛ ከ100 በላይ ፍልስጤማውያን አብዛኞቹ ህጻናት በረሃብ መሞታቸውን ሪፖርት መደረጉን ተመድ አስታወቀ

በጋዛ ከ100 በላይ ፍልስጤማውያን አብዛኞቹ ህጻናት በረሃብ መሞታቸውን ሪፖርት መደረጉን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ።

BBC Amharic·8:57 AM

በሩስያ 48 ሰዎችን የጫነ አውሮፕላን ተከስክሶ ሁሉም ተሳፋሪዎች ሞቱ

በሩስያ ሩቅ ምስራቃዊው አሙር ግዛት በሚገኝ ጥቅጥቅ ያለ ጫካ የተከሰከሰው የአንጋራ አየር መንገድ አውሮፕላን ሁሉም ተሳፋሪዎች ህይወታቸው ማለፉን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።

BBC Amharic·8:02 AM

ዝነኛው የሬስሊንግ ኮከብ ሃልክ ሆጋን በ71 ዓመቱ ህይወቱ አለፈ

ከዝነኛ የአሜሪካ ሬስሊንግ (ነጻ ፍልሚያ) ኮከቦች አንዱ የሆነው ሃልክ ሆጋን ትናንት ሐሙስ በ71 ዓመቱ በፍሎሪዳ በሚገኘው ቤቱ ህይወቱ አለፈ።

BBC Amharic·7:52 AM

ፈረንሳይ ለፍልስጤም አገርነት እውቅና እንደምትሰጥ ፕሬዚዳንቷ ገለጹ

ፈረንሳይ በመጪው መስከረም ፍልስጤምን በአገርነት በይፋ እውቅና እንደምትሰጥ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ገለጹ።

BBC Amharic·7:04 AM

"የተቻለኝን ሁሉ አድርጌያለሁ" - በትምህርት ቤት ላይ ከተከሰከሰው አውሮፕላን 20 ሕጻናትን አድና ሕይወቷ ያለፈው መምህርት

"ተማሪዎቼ እኮ ለእኔም ልጆቼ ናቸው" ማህሪን ቻውዲሪ የተባለችው መምህርት በሕይወት እና በሞት እያጣጣረች ነበር ይህንን ለባለቤቷ የተናገረችው። ከሞት አፋፍ ላይ ከመገኘቷ ከጥቂት ሰዓታት በፊት በባንግላዴሽ መዲና ዳካ በሚገኘው ማይልስቶን ስኩል ኤንድ ኮሌጅ የተሰኘው ትምህርት ቤቷ በር ላይ ቆማ ነበር።

Advertisement
Previous pageNext page