BBC Amharic·9:51 AMሦስት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በፆታዊ ትንኮሳ ምክንያት ከብሔራዊ ፈተና ተባረሩየሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ለመውሰድ በመቱ ዩኒቨርስቲ ከነበሩ ተማሪዎች መካከል በሴት ተማሪዎች ላይ ፆታዊ ጥቃት ፈጽመዋል የተባሉ ሦስት ወንድ ተማሪዎች ከፈተና ተባረሩ።