Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Wednesday, July 2, 2025

4 stories

BBC Amharic·7:52 AM

በአሜሪካ እና በእስራኤል የሚደገፈው የጋዛ የእርዳታ ቡድን መዘጋት አለበት ሲሉ 170 የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ተናገሩ

The Reporter·9:06 AM

በጂቡቲ ወደብ ለ2.1 ሚሊዮን ተረጂዎች የሚውል ሰብዓዊ ዕርዳታ የመበላሸት አደጋ ተጋርጦበታል ተባለ

BBC Amharic·7:04 AM

"ሞት ለእስራኤል ጦር" በሚል መፈክር የዓለም መገናኛ ብዙኃን መነጋገሪያ የሆኑት ሙዚቀኞች

BBC Amharic·7:03 AM

ላጤ እናት፡ የኢትዮጵያውያን ላጤ እናቶች ምርጫ እና ተግዳሮት

Tuesday, July 1, 2025

6 stories

BBC Amharic·3:36 PM

በአዲስ አበባ "የትግራይ ተወላጆች" እስር እየተፈጸመባቸው መሆኑን እማኞች እና የመብት ተሟጋች ተቋም ገለጹ

በአዲስ አበባ ከተማ የትግራይ ተወላጆች “ማንነትን መሰረት ያደረገ እስር” እየተፈጸመባቸው እንዲሁም “ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ለቀናት እየታሰሩ” መሆኑን ከእስር የተለቀቁ ነዋሪዎች እና የታሳሪ ቤተሰብ ተናገሩ።

Shega·1:00 PM

Kazana Group’s Smilepay Debuts as Ethiopia’s Latest Licensed Remittance Platform

The AfDB’s latest Country Focus Report highlights the stark contrast between Ethiopia’s economic potential and its persistent development gaps. Economic growth amid poverty, debt and unemployment. By Team ShegaFive Ethiopian startups win $40,000 through Heifer International’s 2025 AYuTE Challenge, backing local agri-tech innovation with funding, mentorship, and exposure. Nanex took the top prize. By Daniel Metaferiya

BBC Amharic·2:20 PM

በሰሜን ወሎ በከባድ መሳሪያ በተፈፀመ ጥቃት ታዳጊዎችን ጨምሮ አራት ሰዎች መገደላቸው ተነገረ

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን እሁድ ሰኔ 22/2017 ዓ.ም. በተፈፀመ ተደጋጋሚ 'የሞርታር' ጥቃት ታዳጊዎችን ጨምሮ አራት ሰዎች ሲገደሉ ሰባት ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች እና የአካባቢው አስተዳደር ለቢቢሲ ተናገሩ።

BBC Amharic·1:12 PM

የውጭ አገር ዜጎች በአንድ ጊዜ ከአንድ በላይ መኖሪያ ቤት እንዳይኖራቸው የሚከለክል አዋጅ ጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ አገር ዜጎች በአንድ ጊዜ ሊኖራቸው የሚችለው የመኖሪያ ቤት ከአንድ በላይ እንዳይሆን የሚደነግግ አዋጅን አጸደቀ።ምክር ቤቱ የውጭ አገር ዜጎች የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበትን አግባብ ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ያጸደቀው ዛሬ ማክሰኞ፣ ሰኔ 24/ 2017 ዓ.ም ነው።

BBC Amharic·11:17 AM

የታይላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሾልኮ በወጣ የስልክ ንግግር ምክንያት ታገዱ

የታይላንድ ህገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ከቀድሞ የካምቦዲያ መሪ ሃን ሴን ጋር ያደረጉት የስልክ ንግግር ሾልኮ መውጣቱን ተከትሎ ስልጣን እንዲለቁ ጫና የበዛባቸውን የአገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ፓኤቶንግታርን ሺናዋትራን አገደ።

BBC Amharic·10:11 AM

በአውስትራሊያ የህጻናት እንክብካቤ ሰራተኛ በመድፈር መከሰሱን ተከትሎ በመቶዎች የሚቆጠሩ ህጻናት ምርመራ ሊደረግላቸው ነው

በአውስትራሊያዋ ከተማ ሜልቦርን የህጻናት እንክብካቤ ማዕከል ሰራተኛ ህጻናትን በመድፈር መከሰሱን ተከትሎ 1 ሺህ 200 የሚሆኑ ህጻናት የተላላፊ በሽታዎች ምርመራ ሊደረግላቸው ነው።

Advertisement
Previous pageNext page