Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Thursday, July 3, 2025

7 stories

BBC Amharic·12:06 PM

ዝነኛው ራፐር ዲዲ ከከባድ ክሶች ነጻ ቢባልም ዋስትና ተከለከለ

BBC Amharic·11:44 AM

በትግራይ ኃይሎች እና በ'ነጻ መሬት' ታጣቂዎች መካከል የተፈጠረው ምንድን ነው?

በትግራይ ክልል ወጀራት በተባለው ወረዳ በትግራይ ኃይሎች እና በሌሎች ታጣቂዎች መካከል ግጭት መፈጠሩን ቢቢሲ አረጋገጠ። ግጭቱ የተከሰተው በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን ሰንዓለ የዞኑ አካባቢ በሁለቱ የታጠቁ ኃይሎች መካከል ማክሰኞ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም. አመሻሽ ከ10 አስከ 11 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ መሆኑን ነዋሪዎች ተናግረዋል።

BBC Amharic·9:33 AM

"ሞት ለእስራኤል ጦር " ሲሉ መፈክር ያሰሙት ሙዚቀኞች ከማንችስተር ፌስቲቫል ተሰረዙ

ፓንክ እና ራፕን አጣምረው የሚጫወቱት የዩናይትድ ኪንግደሙ ቦብ ቪላን ባንድ ሙዚቀኞች ባለፈው ቅዳሜ በግላስተንበሪ ፌስቲቫል ላይ "ሞት ለእስራኤል ጦር" በሚል መድረክ ላይ ባሰሙት መፈክራቸው ከማንችስተር ሙዚቃ ፌስቲቫል ተሰረዙ።

BBC Amharic·8:49 AM

በአሜሪካ የወንጀል ጥናት የፒኤችዲ ተማሪ አብረውት የሚኖሩ አራት ተማሪዎችን መግደሉን አመነ

የ30 ዓመቱ ግለሰብ እንደ አውሮፓውያኑ በ2022 በአሜሪካዋ ኢዳሆ ኮሌጅ ከተማ አራት አብረውት የሚኖሩ ተማሪዎችን መግደሉን አመነ።ግለሰቡ ጥፋቱን ያመነው የሞት ቅጣትን ለማስቀረት ከአቃቤ ህግ ጋር የገባውን ስምምነት ተከትሎ ነው።

BBC Amharic·7:50 AM

እስራኤል በጋዛ መኖሪያ ቤት በፈጸመችው ጥቃት የሆስፒታል ዳይሬክተር ተገደሉ

እስራኤል በጋዛ የኢንዶኔዥያ ሆስፒታል ዳይሬክተር መኖሪያ ቤት ላይ በፈጸመችው ጥቃት እሳቸውን ጨምሮ በርካታ የቤተሰቦቻቸው አባላት መገደላቸውን የጋዛ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።

BBC Amharic·6:35 AM

በፍጥነት ወይስ ረጋ ብሎ መመገብ ነው ለጤናችን የሚጠቅመው?

BBC Amharic·6:34 AM

ኤርትራ ሠራዊቷን እያጠናከረች፣ ኢትዮጵያ እንዳትረጋጋ እያደረገች ነው - ሪፖርት

ኤርትራ ተጥሎባት የነበረው የጦር መሳሪያ ማዕቀብ መነሳቱን ተከትሎ ሠራዊቷን መልሳ በማጠናከር በአካባቢው በተለይም በኢትዮጵያን መረጋጋት እንዳይኖር እያደረገች ነው ሲል አንድ የአሜሪካ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ሪፖርት አመለከተ። ኤርትራ ግን የቀረበባት ክስ የፈጠራ እና ማሳበቢያ ነው በማለት በአካባቢው ለተፈጠረው ውጥረት ተጠያቂያዋ ኢትዮጵያ ናት ስትል ከስሳለች።

Wednesday, July 2, 2025

3 stories

BBC Amharic·4:38 PM

በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ በደረሰ 'የማሽን ፍንዳታ' የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ

በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ትናንት ማክሰኞ፣ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም. በተከሰተ "የቦይለር ፍንዳታ" አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወታቸው ሲያልፍ ሁለት ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸው ተነገረ። ፍንዳታው የተከሰው በኢንዱስትሪ ፓርኩ ውስጥ የወረቀት ማሸጊያ አምራች በሆነው ጃስ ሆልዲንግ በተባለ የአገር ውስጥ ኩባንያ ውስጥ ነው።

The Reporter·10:44 AM

የወልቃይት ውጥረት ማገርሸትና የጦርነት ሥጋት

BBC Amharic·2:55 PM

የኡጋንዳ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር በሶማሊያ አውሮፕላን ማረፊያ ተከሰከሰ

ስምንትን ሰዎችን አሳፍሮ የነበረ የኡጋንዳ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ ዋና አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ረቡዕ፣ ሰኔ 25/ 2017 ዓ.ም መከስከሱን የሶማሊያ አቪዬሽን ባለስልጣን ለቢቢሲ ተናገሩ።

Advertisement
Previous pageNext page