አሜሪካ ከኢራን ጋር ለንግግር ለመቀመጥ ተጨማሪ ጥቃት የመፈጸም ሀሳብን መተው እንዳለባት የአገሪቱ ሚኒስትር ተናገሩ
አሜሪካ ከኢራን ጋር የሚደረገው ዲፕሎማሲያዊ ውይይት እንዲቀጥል የምትፈልግ ከሆነ በቴህራን ላይ ተጨማሪ ጥቃቶችን የመፈጸምን ሃሳብ መተው እንዳለባት የኢራን የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ለቢቢሲ ተናገሩ።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
አሜሪካ ከኢራን ጋር የሚደረገው ዲፕሎማሲያዊ ውይይት እንዲቀጥል የምትፈልግ ከሆነ በቴህራን ላይ ተጨማሪ ጥቃቶችን የመፈጸምን ሃሳብ መተው እንዳለባት የኢራን የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ለቢቢሲ ተናገሩ።





Despite reforms allowing fintechs and non-bank entities to enter the market, unfair trade practices and government favoritism have been prevalent in Ethiopia’s digital financial services sector. By Kaleab GirmaGadaa Bank has become the second bank to list on Ethiopia’s Securities Exchange, registering over 1.23M shares. It joins Wegagen as the second bank to list shares on ESX. By Munir Shemsu

የዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ኃላፊ ራፋኤል ግሮስሲ ከዶናልድ ትራምፕ በተቃራኒው ኢራን ቦምብ ለመስራት የሚያስችል ዩራኒየምን እንደገና "በወራት ጊዜ ውስጥ" ማበልፀግ ለመጀመር የሚያስችል አቅም አላት አሉ። ትራምፕ አሜሪካ በሦስት የኢራን የሚሳዔል ተቋማት ላይ ያደረሰችው ድብደባ ተቋማቱን ሙሉ በሙሉ ማውደሙን ተናግረው ነበር።


