Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Sunday, May 18, 2025

9 stories

BBC Amharic·7:53 AM

በዓለም ዙሪያ የኦቲዝም ክስተት በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል? ወይስ ሌላ ምክንያት አለ?

The Reporter·12:20 AM

ትግራይ አሁንስ ወዴት?

በወዲ ሐሌ የፕሪቶሪያ ስምምነት ለትግራይ ክልል ሕዝብ...

The Reporter·12:19 AM

ካፒታል ገበያው እንዳይፋዘዝ የኢትዮ ቴሌኮም የአክሲዮን ሽያጭ...

በኢትዮጵያ ውስጥ ግዙፍ ብለን ከምንጠቅሳቸው በጣት...

The Reporter·12:19 AM

የውጭ ባንኮች ከሚቀጥለው ዓመት አጋማሽ ጀምሮ  የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ እንደሚቀላቀሉ ተገለጸ

The Reporter·12:04 AM

የህንዱ ኩባንያ በኢትዮጵያ በዓመት 75 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ማዳበሪያ ለማምረት መዘጋጀቱን አስታወቀ

በኦሮሚያ ክልል በአዳማ ከተማ በዓመት 75 ሺሕ ሜትሪክ ቶን የማዳበሪያ ለማምረት መዘጋጀቱን፣ በህንድ ባለሀብቶች ከ17 ዓመታት በፊት የተቋቋመው አላይድ ኬሚካልስ ኩባንያ ገለጸ፡፡ አላይድ ኬሚካልስ አክሲዮን...

The Reporter·12:02 AM

የትራንስፖርት አገልግሎት መተግበሪያዎች ማንበብና መጻፍ የማይችሉ ተገልጋዮችን አካታች እንዲሆኑ ተጠየቀ

የትራንስፖርት አገልግሎትን ማዘመኛ ሥርዓቶች፣ ማንበብና መጻፍ የማይችሉ ተገልጋዮችን ሳያገሉ እንዲተገበሩ፣ የአገር አቋራጭ ትራንስፖርት ማኅበራት ጠየቁ፡፡ የአይቤክስ አገር አቋራጭ ትራንስፖርት የግል ባለንብረቶች ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ...

The Reporter·12:01 AM

ሁዋጂያን ኩባንያ ኢንቨስትመንቱን ወደ ሁለት ቢሊዮን ዶላር በማሳደግ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ሊገጣጥም መሆኑን አስታወቀ

የቻይናው ሁዋጂያን ኩባንያ በኢትዮጵያ ያለውን ኢንቨስትመንት ወደ ሁለት ቢሊዮን ዶላር የማሳደግ ዕቅድ እንዳለውና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን መገጣጠም ለመጀመር ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን አስታወቀ፡፡   የሁዋጂያን ግሩፕ ልዩ...

The Reporter·12:00 AM

በአማራ ክልል የተከላካይ ጠበቆች ጽሕፈት ቤት ራሱን ችሎ እንዲቋቋም የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

የተከላካይ ጠበቆች ጽሕፈት ቤት ራሱን ችሎ እንዲቋቋም የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ ማዘጋጀቱን የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ፡፡   የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ...

The Reporter·12:00 AM

የሕወሓት ከፖለቲካ ፓርቲነት መሰረዝና የትግራይ ፖለቲካ

Saturday, May 17, 2025

1 stories

Shega·12:30 PM

Ethiopian Telecommunications Trailblazer on Trial

Ethiopia concluded a two-day high-level business forum with deals spanning mining, energy, and solar manufacturing. Investors from China, the Middle East, and Europe committed to $1.6 billion. By Team ShegaDashen Bank has officially joined Ethiopia’s digital fuel payment ecosystem through its super app, becoming the third institution in three weeks to announce integration with the national aggregator. By Daniel Metaferiya

Advertisement
Previous pageNext page