በኢትዮጵያ ያለው የሚዲያ ነፃነት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ ተነገረ
በኢትዮጵያ ያለው የሚዲያ ነፃነት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ጋዜጠኞች ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት የዓለም የፕሬስ ነፃነት ቀንን በማስመልከት ሚያዚያ 24 ቀን 2017 ዓ.ም....

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
በኢትዮጵያ ያለው የሚዲያ ነፃነት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ጋዜጠኞች ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት የዓለም የፕሬስ ነፃነት ቀንን በማስመልከት ሚያዚያ 24 ቀን 2017 ዓ.ም....

3ኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር ተጀምሯል በሳሙኤል አባተ የኢንዱስትሪዎች የአገር ውስጥ ገበያ ድርሻ 41 በመቶ መድረሱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል...



Just launched—and already backed. Tina Mart an e-commerce platform by serial entrepreneur Ezedin Kamil raises $150K from Singapore’s Penantran Group for a 10% stake. By Daniel MetaferiyaA new DARS and Ethio Post partnership is reshaping document services in Addis Ababa, cutting out intermediaries who have established businesses providing contract drafting services to DARS customers. By Daniel Metaferiya

በኢትዮጵያ የሚመዘገቡ ሁሉም ተሽከርካሪዎች 'ኢት' የሚል መለያ እና የኢትዮጵያ ካርታ ያለበት አዲስ የመለያ ሠሌዳ ቁጥር እንዲኖራቸው የሚያደርግ መመሪያ ጸደቀ። በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የወጣው መመሪያ በአሁኑ ሰዓት በሥራ ላይ ያሉ የተሽከርካሪ ሰሌዳዎች ላይ የሚቀመጠውን የተለያዩ ክልሎች እና የከተማ አስተዳደሮች መለያዎችን አላካተተም።



