የእስራኤል ወታደሮች በደቡባዊ ሊባኖስ በወረራ ከያዟቸው ግዛቶች ጠቅለው አለመውጣታቸው ተገለጸ
የእስራኤል ወታደሮች በደቡባዊ ሊባኖስ በወረራ ከያዟቸው ግዛቶች ጠቅለው አለመውጣታቸውን ተከትሎ የሊባኖስ መንግሥት የተኩስ አቁም ስምምነቱን የጣሰ ነው ብሎታል።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የእስራኤል ወታደሮች በደቡባዊ ሊባኖስ በወረራ ከያዟቸው ግዛቶች ጠቅለው አለመውጣታቸውን ተከትሎ የሊባኖስ መንግሥት የተኩስ አቁም ስምምነቱን የጣሰ ነው ብሎታል።

ዳንጎቴ ግሩፕ የኦሞ ኩራዝ ቁጥር ሦስትን ለማልማት ተስማምቷል ተብሏል ባለፉት ሁለት ወራት ከ75 በመቶ በላይ ሠራተኞች ከሥራ የተሰናበቱበት በአማራና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አዋሳኝ ሥፍራ ላይ የሚገኘው የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካን፣ በአንድ ዓመት ተኩል ውስጥ ሙሉ...

በሱዳን በሦስት ቀናት ውስጥ ከ200 የሚበልጡ ያልታጠቁ ሰዎች በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ መገደላቸውን የአገር ውስጥ የመብቶች ቡድን አስታወቀ።

ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ለሁለት የተከፈለው አመራር ‹‹በችግሮቻችን ላይ ለመደራደር›› ያስችለናል ያለውን የሥነ ምግባር ሰነድ ከተፈራረመና የነበረውን ልዩነት በንግግርና በውይይት ለመፍታት ስምምነት ላይ ደርሶ የነበረ ቢሆንም፣ ስምምነቱ አንድ ሳምንት ሳይሞላው አፍርሶ፣ የድርጅቱን 50ኛ...

የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ አገራቸው ጦርነቱን በሰላም ለመቋጨት በተካሄደው የሳዑዲ አረቢያ የሰላም ንግግር ላይ እንድትገኝ አለመጋበዟ የሚያስገርም ነው ማለታቸውን ተከትሎ ትራምፕ ጠንከር ያለ ወቀሳ አቀረቡ።

የአንድ ኩንታል ማዳበሪያ ዋጋ 13‚000 ብር ይደርሳል ተብሏል ድጎማ የተደረገበት የ2017/18 የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ዋጋው በእጥፍ መጨመሩን በአማራ ክልል የዳሞት ኅብረት ሥራ ዩኒየን አስታወቀ፡፡ የዩኒየኑ ሥራ አስኪያጅ አቶ አገሬ ጥጋቡ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ የፌዴራል መንግሥት በአንድ...

የዩክሬን ዋነኛ አጋር የሆነችው አሜሪካ የምትሰጠው እርዳታን ባቆመችበት እና ወደፊት ሊሰጥ የሚችል ድጋፍን ልትቀንስ እንደምትችል እየጠቆመች ባለበት በዚህ ጊዜ፣ በጦርነት የተጎዳው የዩክሬን ኢኮኖሚ ሌላ የውጊያ ዓመትን መቋቋም ይችል ይሆን?

በአገር አቀፍ ደረጃ ከጥቁር አንበሳና ከጅማ ስፔሻላይዝድ ሆስቲታሎች ቀጥሎ ሦስተኛው የጨረር ሕክምና ማዕከል በቅርቡ አገልግሎት ሊጀምር መሆኑን፣ የጎንደር አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አስታወቀ፡፡ ማዕከሉ በቅርቡ አገልግሎት መስጠት ሲጀምር በርካታ የካንሰር ታማሚዎችን ተደራሽ እንደሚያደርግ፣ የጎንደር ጤና ሳይንስ...

የዓለማችን ግዙፉ የተንቀሳቃሽ ምሥሎች ማጋሪያው የማኅበራዊ ሚዲያ መድረክ ዩቲዩብ መሥራት ከጀመረ ሁለት አስርት ዓመታት ደፈነ። የተመሠረት በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር የካቲት 14/2005 ነው። የዚህ የቪዲዮ ማጋሪያ መድረክ መሥራቾች ጃዌድ፣ ቻድ እና ስቲቭ ይባላሉ።

የፍርድ ጥራት ችግሮችን ለመፍታት ዕቅድ ማውጣቱን አስታውቋል የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኞች ጥበቃና ከለላ ጉዳይን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች የያዘ ‹‹የፍርድ ቤቶች ማጠናከሪያ አዋጅ›› በክልሉ ምክር ቤት መፅደቁን ገለጸ፡፡ በክልሉ በተለዩ ዕርከኖች ባሉ ፍርድ ቤቶች የሚሰጡ...
