ለዳኞች ከለላ የሚሰጥ አዋጅ እንዲፀድቅ መደረጉን የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ገለጸ
የፍርድ ጥራት ችግሮችን ለመፍታት ዕቅድ ማውጣቱን አስታውቋል የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኞች ጥበቃና ከለላ ጉዳይን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች የያዘ ‹‹የፍርድ ቤቶች ማጠናከሪያ አዋጅ›› በክልሉ ምክር ቤት መፅደቁን ገለጸ፡፡ በክልሉ በተለዩ ዕርከኖች ባሉ ፍርድ ቤቶች የሚሰጡ...

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የፍርድ ጥራት ችግሮችን ለመፍታት ዕቅድ ማውጣቱን አስታውቋል የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኞች ጥበቃና ከለላ ጉዳይን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች የያዘ ‹‹የፍርድ ቤቶች ማጠናከሪያ አዋጅ›› በክልሉ ምክር ቤት መፅደቁን ገለጸ፡፡ በክልሉ በተለዩ ዕርከኖች ባሉ ፍርድ ቤቶች የሚሰጡ...

ለግብርና ምርቶችና ለዕደ ጥበብ ውጤቶች ብራንድ አስፈላጊው ጥበቃ እንዲደረግላቸውና የሕግ ማዕቀፍ እንዲኖራቸው ለማስቻል የሚረዳ ረቂቅ ሕግ በመዘጋጀት ላይ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ የአዕምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን ከሙሌ ሚክስ መልቲ ሚዲያ ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ‹‹የንግድ ምልክት ምንነትና የብራንድ...

የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል፤ የኢትዮጵያ መንግሥት "ባለፉት ወራት" በአሥመራ ላይ "ምክንያት የለሽ እና የተጠናከረ የትንኮሳ ዘመቻ ከፍቷል" በማለት ከሰሱ። ኢትዮጵያ፤ ቀጣናውን "የከበቡት" ችግሮች "መፍለቂያ እና ማዕከል ናት" ያሉት ሚኒስትሩ፤ አገራቸው በኢትዮጵያ "የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ የመግባት ፍላጎት" እንደሌላት አመለክተዋል።


የትግራይ ጦርነትን ያበቃው የፕሪቶሪያው ስምምነትን ተከትሎ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል የነበረው ግንኙነት ያለበትን ሁኔታ ለማወቅ አዳጋች ሆኖ ቆይቷል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በሁለቱም ወገኖች በኩል የሚንጸባረቁት አቋሞች ግንኙነቱ ከመቀዛቀዝም ያለፈ መሆኑን ያመለክታሉ። አሁን ደግሞ የቀድሞው ፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመ በፕሬዝዳንት ኢሳያስ ላይ ያቀረቡት ክስ የአገራቱ ግንኙነት ያለበትን ሁኔታ ጠቋሚ ነው።




ስማርት ስልኮች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተራቀቁ ቢመጡም፣ አነስተኛ ጥቅም የሚሰጡ ቀደምት ስልኮችን የሚፈልጉ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መጥቷል። የስማርት ስልኮችን ገጽታ የለወጠው አይፎን ገበያ ላይ ከዋለ 17 ዓመት ይዟል። ያሁኑ ትውልድ ያለ ስማርት ስልክ ሕይወት ምን ሊመስል እንደሚችል አያውቅም። ነገር ግን ለመደወል እና የጽሁፍ መልዕክት ለመለዋወጥ ብቻ የሚያገለግሉ ስልኮች ተፈላጊነት እየጨመረ ነው።

