በአሜሪካ የኢሚግሬሽን ባለሥልጣን ቁጥጥር ስር የነበረው ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ሕይወቱ አለፈ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day

የ38ኛው አፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ከ35 በላይ መሪዎች ይታደማሉ ተብሏል የኢትዮጵያ ሠራዊት በሶማሊያ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ እንዲሳተፍ በአፍሪካ ኅብረት ማዕቀፍ ምክክሩ መቀጠሉን፣ ሒደቱ በመልካም ውጤት እንደሚቋጭ ተስፋ እንዳላቸው፣ በኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረት ቋሚ መልዕክተኛ ሒሩት ዘመነ (አምባሳደር)...

ኤለን መስክ 'ወጪ ቅነሳ' በሚል የአሜሪካ መሥሪያ ቤቶችን "ማተረማመሱን" አስተባበለ

አበዳሪዎች የክፍያ ጊዜ ለማራዘም የአገሮች ፋይናንስ አቋምን ጨምሮ የሰላም ሁኔታ እንደሚጠና ተገልጿል የገንዘብ ሚኒስቴር ኢትዮጵያ ከቡድን ሀያ አባል አገሮች የጋራ ማዕቀፍ ሥር ከተካተቱ አገሮች ጋር የምታደርገው የዕዳ ሽግሽግ ድርድር፣ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ስለመድረሱ ይፋ...

ዩናይትድ ኪንግደም እና አሜሪካ አለም አቀፉን የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (ሰው ሰራሽ አስተውሎት) ስምምነት አንፈርምም አሉ።

ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ሊወስደው እንደሚችል ገልጿል ‹‹ሕጋዊ ከሆኑ አንድም ሰው እንዲጎዳ ስለማንፈልግ እናስተናግዳቸዋለን›› የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እያከናወነ ባለው የኮሪደር ፕሮጀክት ምክንያት ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ይኖሩ የነበሩና ያለ ምትክና...

ትራምፕ አሜሪካ ጋዛን እንደምትወስድ በድጋሚ አረጋገጡ

በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ እንደገና ባገረሸው የኮሌራ ወራርሽኝ ምክንያት ስድስት ሰዎች መሞታቸውን፣ የወረዳው ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቋራ ወረዳ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ አብነት ደሴ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ በምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ በርሜል...

ሐማስ እስከ መጪው ቅዳሜ፣ የካቲት 8/ 2017 ዓ.ም እኩለ ቀን ድረስ ታጋቾችን ካልለቀቀ የጋዛ ተኩስ አቁም ተሽሮ ጦርነት እንደሚጀምሩ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ አስጠነቀቁ።

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የሪጅዮ ፖሊታን ከተሞችን ለማደራጀት ያወጣው ረቂቅ አዋጅ፣ ሕገ መንግሥቱን የሚጣረስና የተለያዩ ችግሮችን እንዲስፋፉ የሚያደርግ ነው ሲሉ፣ ሦስት የፖለቲካ ፓርቲዎች ተቃውሟቸውን ገለጹ፡፡ ክልሉ ያወጣው ረቂቅ አዋጅ ከዚህ በፊት በዞኖች ሥር የነበሩ የወላይታ...