የዩኤስኤይድ ድጋፍ በመቆሙ የተነሳ በ50 አገራት የኤችአይቪ ሕክምና ተስተጓጉሏል- የዓለም ጤና ድርጅት
የዩኤስአይዲ ድጋፍ በመቆሙ የተነሳ በ50 አገራት የኤችአይቪ ሕክምና እና ሌሎች አገልግሎቶች መቋረጣቸውን የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም አስታወቁ።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የዩኤስአይዲ ድጋፍ በመቆሙ የተነሳ በ50 አገራት የኤችአይቪ ሕክምና እና ሌሎች አገልግሎቶች መቋረጣቸውን የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም አስታወቁ።

ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከሩሲያው መሪ ቭላድሚር ፑቲን እና ከዩክሬኑ አቻቸው ዘለንስኪ ጋር በስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸው በሁለቱ አገራት መካከል የሚካሄደውን ጦርነት ለማቆም ውይይት እንደሚጀመር አስታውቀዋል።ትራምፕ ዩክሬን እኤአ ከ2014 በፊት ወደ ነበራት ድንበር ትመለሳለች ተብሎ የማይታሰብ መሆኑን በዋይት ሀውስ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።

ከጥቂት አስርት ዓመታት በፊት ወደ ቀይዋ ፕላሌት ማርስ የሚደረግ ጉዞን በልቦለድ ፊልሞች ብቻ የምንመለከተው ነገር ነበር። ዛሬ ላይ ቴክኖሎጂ ዘምኖ፤ የተመራማሪዎች እውቅት እና ፍላጎት ዳብሮ ወደ ማርስ የሚደረግ ጉዞ እውነት ሊሆን የሚችልበት ሁኔታ አለ። ለዚህም ቅድመ ዝግጅት በሚመመስል ሁኔታ የሰው ልጅ ወደ ማርስ ለመጓዝ ቢነሳ ረዥሙን ጉዞ እና ተስማሚ ባልሆነ ቦታ መኖርን ለማላመድ አራት ሰዎች በማርስ አምሳያ ወደተሠራ ቦታ ከዓመት በፊት ተልከው ነበር።

ኸዲጃ እና ሪሐና እህትማማቾች ናቸው። ሁለቱም በተለያየ ምክንያት፣ በተለያዩ ቀናት ሐኪም ጎብኝተው ሁለቱም የቫይታሚን-ዲ እጥረት አላባችሁት ተባሉ። በሥራ ቦታ የሚያውቋቸው ሌሎች በርካታ ሰዎችም እንዲያ መባላቸውን ስለሚያውቁ ተገረሙ። ነገር ግን ሁኔታውን ከምር አልወሰዱትም፤ እንዲሁ ባለሙያዎቹ በዘፈቀደ 'የለጠፉባቸው እጥረት' አድርገው ወሰዱት። የጤና ባለሙያዎች ግን ነገሩ ወዲህ ነው ይላሉ።

- የሕግ ክፍሉ ክስ መመሥረት የሚቻልባቸውን ሁኔታዎች እየተመለከተ ነው ተብሏል ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የማስታወቂያና የሕዝብ ግንኙነት የሥራ ክፍሎች ዕውቅና ውጪ፣ በቅጥር ግቢው ውስጥ የፎቶና የቪዲዮ ቀረፃዎች እንዲካሄዱ ፈቃድ ሰጥተዋል የተባሉ የአዲስ አበባ ሽያጭ ክፍል ሠራተኞች...


Back in November, NBE mandated that all citizens must register for a national digital ID “Fayda", to open a bank account before a series of deadlines. By Team ShegaThe platform directly connects importers with transporters, bypassing the traditional broker-mediated system. By Daniel Metaferiya


‹‹ማዕከላዊ ባንክ ውሳኔዎቹን በመረጃ ላይ ብቻ ተመሥርቶ ካላሳለፈ አገሪቱንም ሆነ ኢኮኖሚውን አይጠቅምም›› ክርስታሊና ጆርጂዬቫ፣ የአይኤምኤፍ ማኔጂንግ ዳይሬክተር የዓለም የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከመንግሥት ተፅዕኖ ውጪ ሆኖ በራሱ ለመወሰን የሚያስችለው ተቋማዊ ነፃነት መረጋገጥ...

