እስራኤል የተኩስ አቁም ስምምነቱን ጥሳለች ያለው ሐማስ ታጋቾችን እንደማይለቅ አስታወቀ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day



በአሜሪካ የነበሩት ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው "ወደ ሀገሬ እንዳልገባ ተከልክያለሁ" ሲሉ ወደ ኢትዮጵያ መጓዝ እንዳልቻሉ ለቢቢሲ ተናገሩ። ነገር ግን ይህ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሊያደርጉት የነበረው ጉዞ በኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል እንደጣለባቸው የተገለጸላቸው የጉዞ ዕገዳ ቢኖርም፣ በሌላ ሀገር አየር መንገድ አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚጓዙ ገልጸዋል።

The UN's World Economic Situation and Prospects 2025 outlines lingering debt sustainability risks, balance of payments constraints, and a shrinking fiscal space across Africa. By Munir ShemsuDashen and M-Pesa are offering a 10% additional markup on average exchange buying rates for a limited time to entice new customers. By Team Shega




እስራኤል የጋዛ ሰርጥን ለሁለት በመክፈል የጦር ቀጣና በማለት ከፈረጀችው ኮሪደር ጦሯን አስወጣች።

የስሪላንካ ሚኒስትር በአገሪቱ ለመብራት መቋረጥ አንድ 'ዱርዬ' ዝንጀሮን ተጠያቂ አደረጉ
