Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Monday, August 17, 2026

7 stories

BBC Amharic·12:22 PM

የቀድሞው የሶማሊያ ሰላም ማስከበር ተልዕኮ አዛዥ የአማራ ክልል ፖሊስን እንዲመሩ ተሾሙ

Birr Metrics·12:15 PM

Why Has Ethiopia’s Petroleum Bill Jumped 444 percent?

Ethiopia’s petroleum imports cost 395.2 billion birr in 2024/25—more than twice the previous year’s bill and 444 percent above the level recorded four years earlier. Yet the country’s dollar-denominated petroleum bill actually declined. The apparent contradiction reveals the combined cost of currency reform, imported-energy dependence and an economy still...

BBC Amharic·10:33 AM

የኢንስታግራም እና ፌስቡክን ገጽታ እስከወዲያኛው ሊለውጥ የሚችለው የፍርድ ቤት ክስ

BBC Amharic·9:48 AM

"ከፍተኛ ዋጋ ያላቸው" አራት የዘመነ ሕዳሴ ሥዕሎች ከጣልያን ሙዝየም ተሰረቁ

BBC Amharic·8:30 AM

"የመጨረሻ ዓመቴ ሊሆን ይችላል" - ሮናልዶ ጫማ እንደሚሰቅል ጠቆመ

BBC Amharic·7:54 AM

ትራምፕ በኢራን ጦርነት ለመሳተፍ ፈቃደኛ ካልሆነችው ደቡብ ኮሪያ ጋር የሚደረገው ወታደራዊ ልምምድ እንደሚቀንስ ተናገሩ

BBC Amharic·6:57 AM

ባለ ፓስፖርት አይጦች እና ስለ ቲቢ የሚመራመሩት ኢትዮጵያዊ

አይጦች በጎ ስም የላቸውም፤ ሰዎች ከቤታቸው፣ ምግብ እና የተለያዩ እቃዎች ከሚያስቀምጡባቸው ስፍራዎች ሁሉ አይጦችን ለማራቅ መርዝን ጨምሮ መጥመድን ይጠቀማሉ። በአጠቃላይ አይጦች ከጥፋት ጋር ስለሚያያዙ በበርካቶች ዘንድ የተጠሉ ናቸው። ነገር ግን ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት የሚመሩት ምርምር የሚያደርጉባቸው ባለ ፓስፖርት አይጦች ግን ለሰው ልጅ ጤና እና ደኅንነት ከፍተኛ ጥቅም አላቸው።

Sunday, August 16, 2026

3 stories

StockMarket.et·2:02 PM

For Whom Are We Building This?

The reality of our generation is to crave success rather than to live. The economy is not capable of giving relief to one's existence.

BBC Amharic·9:53 AM

ሞሮኮ የስፔን ግዛት ወደሆነችው ሲዩታ ሊሻገሩ የነበሩ በርካታ ስደተኞችን ያዘች

BBC Amharic·9:40 AM

አብን የሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ "መዋቅራዊ ጥሰቶች" እና "አንድ ወገን ብቻውን የሚወስንበት እንቅስቃሴ" ታይቷል ሲል ከሰሰ

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)፣ በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ "ከተራ የአሠራር ግድፈት" የዘለሉ "ተደጋጋሚ እና የተደራጁ ጥፋቶች ተፈጽመዋል" ሲል ከሰሰ። "ገዢው አካል መዋቅራዊ ጥሰቶችን" እንደፈጸመ በማንሳት የከሰሰው አብን፣ በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ "የከተማዋ ነዋሪዎች ድምፅ እና ፍላጎት በአግባቡ ሳይወከል" መታለፉን ገልጿል። በሂደቱ ላይ የተፈጸሙት "ተደጋጋሚ እና የተደራጁ ጥፋቶች" የሀገራዊ ምክክሩን "ተዓማኒነት፣ አካታችነት፣ ገለልተኝነት እና ፍትሐዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚስገቡ" እንደሆኑም ገልጿል።

Advertisement
Previous pageNext page