ሰኞ ዕለት መቀለ ውስጥ በትግራይ ኃይሎች የተከሰተው ምንድን ነው?
በትግራይ ክልል ዋና ከተማ መቀለ የትግራይ ኃይል አባላት ለተቃውሞ አደባባይ በመውጣት ቅሬታቸውን ከማሰማት ባሻገር ለሰዓታት መንገድ ዘግተው እንደነበር ተዘግቧል። በትግራይ ኃይሎች ውስጥ ያሉ የአርሚ 22 አባላት ሰኞ ጥቅምት 3/2018 ዓ.ም. ከጠዋት ጀምሮ በመቀለ ውስጥ በሚገኙ ዋነኛ መንገዶች ላይ አደባባይ ወጥተው ቅሬታቸውን እና ጥያቄያቸውን አሰምተዋል።

