Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Tuesday, October 14, 2025

6 stories

BBC Amharic·10:32 AM

ሰኞ ዕለት መቀለ ውስጥ በትግራይ ኃይሎች የተከሰተው ምንድን ነው?

በትግራይ ክልል ዋና ከተማ መቀለ የትግራይ ኃይል አባላት ለተቃውሞ አደባባይ በመውጣት ቅሬታቸውን ከማሰማት ባሻገር ለሰዓታት መንገድ ዘግተው እንደነበር ተዘግቧል። በትግራይ ኃይሎች ውስጥ ያሉ የአርሚ 22 አባላት ሰኞ ጥቅምት 3/2018 ዓ.ም. ከጠዋት ጀምሮ በመቀለ ውስጥ በሚገኙ ዋነኛ መንገዶች ላይ አደባባይ ወጥተው ቅሬታቸውን እና ጥያቄያቸውን አሰምተዋል።

BBC Amharic·9:40 AM

የኔቶ አዛዥ ችግር በገጠመው የሩሲያ ሰርጓጅ መርከብ ላይ ቀለዱ

BBC Amharic·9:33 AM

ሴት ጋዜጠኞች ከታሊባን ሚኒስትር ጋር የሚታዩበት ምሥል ለምን አነጋጋሪ ሆነ?

BBC Amharic·8:07 AM

የግድያ ሙከራ የተደረገባቸው የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት 'ደኅና ሥፍራ' መደበቃቸውን ተናገሩ

BBC Amharic·8:01 AM

"አሁን መልሶ ግንባታ እንጀምራለን"- ዶናልድ ትራምፕ

BBC Amharic·6:57 AM

በመካከለኛው ምሥራቅ ኃያል የሆነችው የአይሁዶች አገር እስራኤል እንዴት ተመሠረተች?

በመካከለኛው ምሥራቅ ኃያል እና ብቸኛዋ የአይሁዶች አገር የሆነችው እስራኤል በዙሪያዋ ካሉ አገራት ሁሉ በዕድሜ ትንሿ ናት። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቃት በኋላ በአውሮፓውያኑ 1948 የእስራኤል እንደ አገር መመሥረት በአካባቢው አሁን ድረስ እየተካሄደ ያለ ለውጥን አስከትሏል። ለመሆኑ በየዕለቱ የዓለም መገናኛ ብዙኃን ስሟን ሳያነሱ የማያልፏት ይህች አገር እንዴት ተመሠረተች?

Monday, October 13, 2025

4 stories

BBC Amharic·5:32 PM

ግብፅ 'የውሃ ደኅንነቴን ለማስጠበቅ እርምጃዎችን እወስዳለሁ' ማለቷን ኢትዮጵያ አጣጣለች

የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዛሬ ጥቅምት 3/2018 ዓ. ም. ባወጣው መግለጫ፤ "ግብፅ ከዓባይ ወንዝ እና ከታላቁ ሕዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ ላይ የከፈተችውን ዘመቻ አጠናክራ ቀጥላለች" ሲል ወንጅሏል። ግብፅ ብሔራዊ ጥቅሟን እና የውሃ ደኅንነቷን ለማስጠበቅ "አስፈላጊ የሆኑ ሁሉንም እርምጃዎች እንደምትወስድ ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል-ሲሲ መናገራቸው ይታወሳል።

Shega·11:31 AM

Capture Every Detail and Keep Going All Day with Samsung Galaxy A26 5G

Ethiopia ranks among Africa’s lowest for demand sophistication with limited purchasing power and narrow exports, despite relatively strong infrastructure. By Team ShegaWegagen Bank posts a 73% profit surge to 3.85B birr, surpasses NBE’s paid capital target ahead of schedule. Shareholders call for gender diversity on its all-male board. By Etenat Awol

BBC Amharic·3:14 PM

"ለመካከለኛው ምሥራቅ ታሪካዊ ቀን ነው"- ዶናልድ ትራምፕ

BBC Amharic·1:20 PM

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ በርበር ከተማ በሦስት ወር ልዩነት ሁለተኛ የመንግሥት ቢሮ በታጣቂዎች ተቃጠለ

ከሦስት ወራት ገደማ በፊት የከተማ ማዘጋጃ ቢሮ በታጣቂዎች በተቃጠለባት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሏ በርበር ከተማ በተፈጸመ አዲስ ጥቃት የቀበሌ ቢሮ መቃጠሉን ነዋሪዎች እና ባለሥልጣናት ገለጹ። የአካባቢው ነዋሪዎች እና ባለሥልጣናት በከተማዋ ለተፈጸመው ጥቃት በአጎራባቹ ኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሰውን 'የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት' ታጣቂ ቡድንን ተጠያቂ አድርገዋል።

Advertisement
Previous pageNext page