ሐማስ እስራኤላውያን ታጋቾችን መልቀቅ ጀመረ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day







ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ ገንብታ ካስመረቀችው የሕዳሴ ግድብ አንጻር ግብፅ ብሔራዊ ጥቅሟን አና የውሃ ደኅንነቷን ለማስጠበቅ አስፈላጊ የሆኑትን ሁሉንም እርምጃዎችን እንደምትወስድ ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል ሲሲ ተናገሩ።ፕሬዚዳንቱ ኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብን በማስተዳደር ላይ እየተከተለችው ባለው "ኃላፊነት የጎደለው" አካሄድ ላይ አገራቸው "እጇን አጣጥፋ አትመለከትም" ብለዋል።


