ቬኔዙዌላዊቷ ፖለቲከኛ ማሪያ ኩሪና ማቻዶ የትራምፕን ተስፋ በማጨናገፍ የኖቤል ተሸላሚ ሆኑ
የቬንዝዌላ ተቃዋሚ ፖለቲካ መሪ የሆኑት ማሪያ ኮሪና ማቻዶ በአገራቸው ዲሞክራሲያዊ መብቶችን በማቀንቀናቸው እና አገራቸው ወደ ዲሞክራሲ ሽግግር እንድታደረግ በመታገላቸው የዚህ ዓመት የኖቤል ሽልማትን ማሸነፋቸውን ኮሚቴው አስታውቋል።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የቬንዝዌላ ተቃዋሚ ፖለቲካ መሪ የሆኑት ማሪያ ኮሪና ማቻዶ በአገራቸው ዲሞክራሲያዊ መብቶችን በማቀንቀናቸው እና አገራቸው ወደ ዲሞክራሲ ሽግግር እንድታደረግ በመታገላቸው የዚህ ዓመት የኖቤል ሽልማትን ማሸነፋቸውን ኮሚቴው አስታውቋል።




የዚህ ዓመት የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊ ዛሬ መስከረም 30 2018 ዓ.ም. ይፋ ተደርጓል። የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሸልማት እንደሚገባቸው ሲናገሩ ቢቆዩም የኖቤል ሽልማት ኮሚቴ ግን ለቬንዚዌላዊቷ የተቃውሞ ፖለቲከኛ መሪ ማሪያ ኩሪና ማቻዶ ሰጥቷል። ለመሆኑ የኖቤል ሽልማት ምንድን ነው?

Ethiopia’s Supreme Court is set to begin requiring digital copies of appeals, motions, and statements of defense starting tomorrow. By Team ShegaEthiopia hits a rare global benchmark in drug oversight, but local pharmaceutical production still lags behind imports. By Team Shega


ኤርትራ እና ህወሓት "ጦርነት ለማወጅ" በጥምረት እየሠሩ ነው የሚለውን ክስ አስተባበሉ። የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመንግሥታቱ ድርጅት በጻፈው ደብዳቤ የኤርትራ መንግሥት እና ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) "ጽምዶ" በሚል ጥምረት ኢትዮጵያ ላይ "ጦርነት ለመክፈት" እየሠሩ ነው ብሎ መክሰሱን ተከትሎ ህወሓት እና ኤርትራ ምላሽ ሰጥተዋል።


