በጋዛ የሚገኙት የሐማስ ወታደራዊ አመራር የተኩስ አቁም ዕቅዱን ተቃወሙ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day

More credit, but not too much. Ethiopia’s MPC raises the lending cap by six percentage points while holding the policy rate at 15%. By Team ShegaEuroCham urges EU to delay deforestation rules, citing Ethiopia’s smallholder coffee challenges. By Etenat Awol

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ በሶማሌ ክልል ለሚገነቡት የጎዴ ነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካ እንዲሁም የዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ መሠረተ ድንጋይ መጣሉን አስታወቁ። በትናንትናው ዕለት ወደ ሶማሌ ክልል ያመሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በፌስቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ሐሙስ መስከረም 22/2018 ዓ. ም. የሁለቱ ፋብሪካዎች ግንባታ መጀመርን አብስረዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መንግሥታቸው አዲስ አበባን ጨምሮ በበርካታ ከተሞች እያካሄደው ያለውን የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት "ለማጣጣል የሚሞክሩ" ያሏቸውን "አገራት እና ቡድኖች" ተቹ። "የእናንተን ሥራ ሥሩ፤ ይሄን ለእኛ ተዉልን" ሲሉም አሳስበዋል። ዛሬ ሐሙስ መስከረም 22/2018 ዓ. ም. ከሶማሌ ክልል መዲና ጅግጅጋ ከተማ በቪድዮ ባስላለፉት መልዕክት ላይ የኮሪደር ልማትን "ለማጣጣል የሚሞክሩ" ያሏቸውን "አገራት እና ቡድኖች" ማንነት አልጠቀሱም።






