በልብ ወለዶቿ የዳያስፖራውን ሕይወት እና ፍላጎት የምታስሰው ርብቃ ፍሰሃ
አዲስ አበባ ተወልዳ ያደገችው ርብቃ ፍሰሃ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ሁለት ረዣዥም ልብ ወለዶችን አሳትማለች። በሥነ ጽሑፍ የበኩር ሥራዋ ኢትዮጵያዊነትን የሚያጎላ ተውኔት መሆኑን ትናገራለች። የርብቃ አጫጭር ልብ ወለዶች፣ ወጎች እና መጣጥፎች በተለያዩ የሕትመት ውጤቶች ላይ ታትመው ለአንባቢ ደርሰዋል።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
አዲስ አበባ ተወልዳ ያደገችው ርብቃ ፍሰሃ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ሁለት ረዣዥም ልብ ወለዶችን አሳትማለች። በሥነ ጽሑፍ የበኩር ሥራዋ ኢትዮጵያዊነትን የሚያጎላ ተውኔት መሆኑን ትናገራለች። የርብቃ አጫጭር ልብ ወለዶች፣ ወጎች እና መጣጥፎች በተለያዩ የሕትመት ውጤቶች ላይ ታትመው ለአንባቢ ደርሰዋል።

በጋዛ ከተማ በሚገኝ መንገድ ላይ አንድ ሕፃን በፊቷ ተደፍታ ወድቃ ምንም እንቅስቃሴ አታሳይም። እግሮቿ ታጥፈው እንቅልፍ የወሰዳት በሚመስል ሁኔታ ጭንቅላቷ ወደ አንድ ጎን አዘንብሏል። አንድ ወንድ ደግሞ ከጎኗ ወድቋል። ይህ ተንቀሳቃሽ ምሥል በኳታሩ አል አረቢ ቴሌቪዥን በታኅሣሥ መጨረሻ 2023 ተሠራጭቷል። ጨቅላዋ ሕፃን እና ሰውዬው በእስራኤል አልሞ ተኳሾች ጥይት መመታታቸውን ጣቢያው ዘግቧል።

Awash Bank and M-Pesa have entered a strategic partnership to provide a host of digital microcredit and savings services. Errif be MPESA, a digital overdraft service was first in line. By Munir ShemsuETTA Solutions has developed Zoorya, a unified ERP, POS, and tax-compliant device certified by the Revenues Ministry.It aims to simplify business operations amid rising digital tax enforcement. By Etenat Awol




ትግራይን ከአፋር ክልል ጋር በሚያዋስነው አካባቢ የሚንቀሳቀሱት 'የነጻ መሬት' ታጣቂዎች በትግራይ ኃይሎች ላይ ጥቃት ፈጽመው አንድ ሰው መገደሉን የትግራይ ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ። ለጥቃቱም በእነ አቶ ጌታቸው ረዳ የተቋቋመውን ስምረት ፓርቲን ተጠያቂ አድርጓል። ቢሮው አክሎም ታጣቂዎቹ በውጭ ኃይሎች የሚደገፉ ናቸው ሲል ከስሷል።



