ኢራን በእስራኤል ጥቃት ለተገደሉባት ወታደራዊ አዛዦቿ ብሔራዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት አካሄደች
ኢራን ለ12 ቀናት በዘለቀው የእስራኤል ግጭት የተገደሉ ወታደራዊ አዛዦች እና የኒውክሌር ሳይንቲስቶችን ጨምሮ 60 ለሚሆኑ ዜጎቿ ብሔራዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት እያካሄደች ነው።የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው እየተፈጸሙ ካሉ መካከል የኢራን ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም የሆኑት መሐመድ ባግሔሪ አንዱ ናቸው።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
ኢራን ለ12 ቀናት በዘለቀው የእስራኤል ግጭት የተገደሉ ወታደራዊ አዛዦች እና የኒውክሌር ሳይንቲስቶችን ጨምሮ 60 ለሚሆኑ ዜጎቿ ብሔራዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት እያካሄደች ነው።የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው እየተፈጸሙ ካሉ መካከል የኢራን ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም የሆኑት መሐመድ ባግሔሪ አንዱ ናቸው።

የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ልጆቻቸው የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት ይዘት ያላቸው መጻህፍትን እንዲያነቡ አንፈልግም ላሉ ወላጆች፤ ይህንን የሚያስችል ውሳኔ አሳለፈ።

በአሜሪካ እና በእስራኤል የሚደገፈው አወዛጋቢው የእርዳታ ድርጅት ኃላፊ በተደጋጋሚ እርዳታ በመጠባበቅ ላይ በሚገኙ ፍልስጤማውያን ላይ በእስራኤል ጥቃት ግድያ እና ጉዳት ከተፈፀመ በኋላ "ሥራቸውን በአግባቡ እየሰሩ" እንደሆነ ተናገሩ።

ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ ለአስርት ዓመታት የዘለቀውን አስከፊ ግጭት ለማስቆም የሚያስችል የሰላም ስምምነት በዋሽንግተን ተፈራረሙ።

