ትራምፕ በኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል 'ሰላም አምጥቻለሁ' አሉ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day





ኤጀንሲዎች የውጭ ሀገር ሥራ እና ሠራተኛ አገናኝነት ፈቃድ ለማግኘት ከአምስት እስከ ሃያ ሚሊዮን ብር ካፒታል እንዲኖራቸው የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ። ምክር ቤቱ ኤጀንሲዎች ከ50 ሺህ እስከ 250 ሺህ አሜሪካ ዶላር የዋስትና ገንዘብ በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የባንክ ሂሳብ ማስቀመጥን ያስገድዳል።

የትራምፕ አስተዳደር ኢትዮጵያን ጨምሮ የ36 አገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ለማገድ ሃሳብ እንዳለው ሮይተርስ እና ዋሽንግተን ፖስት የተመለከቱት የአገሪቱ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ውስጣዊ ሰነድ አመለከተ። በዚህ የሁለት ወራት የጊዜ ገደብ በተቀመጠለት የዕገዳ ውሳኔ ውስጥ አብዛኞቹ አገራት ከአፍሪካ ሲሆኑ ኢትዮጵያ፣ጂቡቲ፣ደቡብ ሱዳን እና ግብፅ ይገኙበታል።

Ethiopia's draft budget for the upcoming fiscal year reaches a historic 1.93 trillion Birr, a 34.4% increase. But the burden of debt looms large, with 463 billion Birr earmarked for debt servicing. By Munir ShemsuEthiopia has banned SKD/CKD imports systematically dismantling local gas vehicle assembly. A calculated extension of last year's personal ICE ban to accelerate EV transition. By Team Shega


