እስራኤል በቴህራን ላይ ወታደራዊ ጥቃት ከፈፀመች በኋላ የኢራን ሚሳኤሎች በእስራኤል ጉዳት አድርሰዋል
የእስራኤል ጦር በኢራን የኒውክሌር መሠረተ ልማት ላይ ጥቃት ፈጽሜያለሁ ካለ በኋላ ኢራን ወደ እስራኤል ያስወነጨፈቻቸው ሚሳዔሎች ጉዳት ማድረሳቸው ተሰማ።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የእስራኤል ጦር በኢራን የኒውክሌር መሠረተ ልማት ላይ ጥቃት ፈጽሜያለሁ ካለ በኋላ ኢራን ወደ እስራኤል ያስወነጨፈቻቸው ሚሳዔሎች ጉዳት ማድረሳቸው ተሰማ።





ኤር ኢንዲያ እንዳለው በቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኑ 169 የሕንድ፣ 53 የእንግሊዝ፣ ሰባት የፖርቹጋል እና አንድ የካናዳ ዜጎች ተሳፍረው ነበር።

በኬንያ መዲና ናይሮቢ የሚገኝ ዋና ፖሊስ ጣቢያ ኃላፊ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ሳለ ከተገደለው ወጣት ጦማሪ ጋር በተያያዘ መታሰራቸውን ገለልተኛ መርማሪዎች ገለጹ።

