Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Sunday, June 8, 2025

8 stories

BBC Amharic·10:08 AM

መድሃኒት የሚቋቋሙ አደገኛ ባክቴርያዎችን ለማስወገድ ከዓይነ ምድር የተሰራ እንክብል ሙከራ ላይ ዋለ

Shega·10:00 AM

$4M Later, 3M Deliveries in: Ethiopia’s beU Delivery Rides to First Taste of Profit

As Ethiopia increasingly becomes a haven for crypto mining the UN’s NTF V project is expanding its focus to include AI, blockchain, and Web3, aiming to engage policy makers and the private sector. By Etenat AwolIn a keynote at the African Union in Addis Ababa, Bill Gates reflected on 25 years of philanthropic work and announced a $200 billion commitment over the next 20 years. By Etenat Awol

BBC Amharic·9:00 AM

በጋዛ የእርዳታ ጣቢያ አቅራቢያ በእስራኤል ወታደሮች ስድስት ሰዎች መገደላቸውን የሃማስ ባለስልጣናት ገለፁ

BBC Amharic·8:38 AM

በኮሎምቢያ ፕሬዝዳንታዊው ዕጩ በምረጡኝ ዘመቻ ላይ ሳሉ ጭንቅላታቸውን በጥይት ተመቱ

BBC Amharic·7:58 AM

ትራምፕ በሎስአንጀለስ የተቀሰቀሰውን ግጭት ተከትሎ ወታደሮች አሰማሩ

BBC Amharic·7:53 AM

የአየር ንብረት ለውጥ እና የዕለት ምግባችንን ምን ያገናኛቸዋል?

የሳይንስ ሊቃውንት አመጋገባችንን ብንቀይር እና የሥጋ እና የወተት ተዋጽፆዎችን በዕፅዋት ምግቦች በመተካት የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ይረዳል ሲሉ ቆይተዋል። የዓለምን ሕዝብ የአመጋገብ ሥርዓትን መቀየር ግን ቀላል አይደለም። ከሁሉም በላይ ደግሞ ማኅበራዊ ሚዲያ በምግብ እና በአየር ንብረት ለውጥ መካከል ስላለው ግንኙነት በሐሰተኛ እና በአሳሳች መረጃዎች ተሞልቷል። ዋና ዋናዎቹን ጉዳዮች እንደሚከተለው ቃኝተናቸዋል።

BBC Amharic·7:52 AM

በዓለም አቀፍ የፋሽን መድረክ ተመራጭ የሆኑ ሞዴሎች መገኛዋ አገር

BBC Amharic·7:50 AM

"ኢሰመኮ የተዛባ ሪፖርት ያወጣ ነበር" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወቀሱ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአገሪቱ የመብት ጥበቃ ተቋም የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ባለፉት ዓመታት የተዛባ ሪፖርት ሲያወጣ ነበር ሲሉ ወቀሱ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ጋር ባካሄዱት ቃለ ምልልስ ላይ ከዚህ በፊት በመንግሥታቸው ባልተገለጸ ሁኔታ ኢሰመኮ ባለፉት ሦስት እና አራት ዓመታት "በተዛባ መንገድ" በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ሪፖርት ሲያወጣ ነበር ሲሉ ተደምጠዋል።

Saturday, June 7, 2025

2 stories

BBC Amharic·10:21 AM

በዩኬ በሕገ ወጥ ሥራ ላይ የተሰማሩ ሰዎች እስር መበራከቱ ተገለጸ

የቅርብ ጊዜ መረጃዎች እንዳመለከቱት በዚህ ዓመት እስከ ሚያዝያ ወር ድረስ ባለው ጊዜ ብቻ ወደ 44 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች በሕገ ወጥ መንገድ ወደ ዩኬ የገቡ ሲሆን ከ80 በመቶ በላይ የሚሆኑት የገቡት በአነስተኛ ጀልባዎች በሚደረግ ሕገ ወጥ ጉዞ ነው።

BBC Amharic·9:59 AM

አሜሪካ ወደ ኤል ሳልቫዶር አባራው የነበረውን ግለሰብ ወደ አገር መልሳ ከሰሰች

የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በስህተት ከአገር ተባሯል በሚል የትራምፕ አስተዳደር እንዲመልሰው ሲጠይቀው የነበረው የኤል ሳልቫዶር ተወላጅ ክስ ተመሰረተበት። አሜሪካ በስህተት ወደ ኤል ሳልቫዶር ያባረረችውን ይህንን ግለሰብ ወደ አገር መልሳ በሁለት የፌደራል ወንጀሎች ክስ እንደመሰረተችበት ገልጻለች።

Advertisement
Previous pageNext page