ፌደራል ፖሊስ 47 የጤና ባለሙያዎችን በቁጥጥር ስር መዋሉን አስታወቀ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ የፌደራል መንግሥት "በራሱ ሕዝብ ላይ" የሚፈጽማቸውን የድሮን ጥቃቶች "በአፋጣኝ እንዲያቆም" ጥሪ አቀረቡ። አምባሳደሩ፤ የፋኖ ኃይሎች "ተጨባጭ እና ሰላማዊ ዓላማዎችን" እንዲይዙ፤ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ደግሞ "ድርድሮችን እንዲቀጥል" ጠይቀዋል።







