አሜሪካ ነጭ ደቡብ አፍሪካውያንን በስደተኛነት ልትቀበል መሆኑን ደቡብ አፍሪካ ነቀፈች

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day


በቀይ ባሕር ላይ የሚንቀሳቀሱ የምዕራባውያን የንግድ መርከቦች ላይ በሚፈጽሙት ጥቃት ምክንያት በምዕራባውያን የጦር አውሮፕላን ጥቃት እየተፈጸመባት ባለችው የመን ውስጥ ባለፈው ሳምንት በተፈጸመ ጥቃት በርካታ ስደተኞች ተገድለዋል። በጥቃቱ ከተገደሉት ኢትዮጵያውያን መካከልም ሦስት የአጎት እና የአክስት ልጆች በአንድ ላይ ሕይወታቸው ማለፉን ቢቢሲ ከቤተሰቦቻቸው ለመረዳት ችሏል።

በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ቦረና ዞን፣ ጉሚ ኤልደሎ ወረዳ 13 የመንግሥት ሠራተኞችን ጨምሮ 18 ሰዎች በታጣቂዎች መታገታቸውን የወረዳው ባለሥልጣን ተናገሩ። የጉሚ ኤልዳሎ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ ዶዮ ዲባ፣ ታጣቂዎቹ ትናንት ሐሙስ 30/2017 ዓ.ም. ረፋድ ሦስት ሰዓት አካባቢ ከነገሌ ቦረና ወደ ጉሚ ኤልዳሎ በመኪና ሲጓዙ የነበሩ ሰላማዊ ሰዎችን በማስወረድ እንዳገቷቸው ለቢቢሲ ገልጸዋል።

M-Pesa has become the first mobile money service to integrate into the national fuel aggregator launched last month. Game on for Telebirr which has dominated digital fuel payments for two years. By Munir ShemsuOver 2,700 MSMEs launched in just 9 months! Ethiopia’s state-owned Enterprise Development reports helping create 150K+ jobs & saved $1.6B through import substitution. By Daniel Metaferiya





