በርካታ የፍልስጤም ደጋፊ ሰልፈኞች በኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ በፖሊስ በቁጥጥር ስር ዋሉ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day




ሁለቱ ኒውክሌር ታጣቂ ጎረቤት አገራት ሕንድ እና ፓኪስታን ከብሪታኒያ ነጻ ከወጡ በኋላ ወደ 80 ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ በጠላትነት በዓይነ ቁራኛ ሲጠባበቁ ቆይተዋል። አገራቱ ፍጥጫ ውስጥ የገቡት ሁለቱም የራሳቸው እንደሆነች በሚገልጿት ካሽሚር ምክንያት ሲሆን፣ ምንም እንኳን ግዛቲቱን ሕንድ እና ፓኪስታን ለሁለት ቢካፈሏትም ሰላም አላገኙም። ሕንድ እና ፓኪስታን ለምንድን ነው በግዛት ይገባኛል ምክንያት ተፋጥጠው የሚገኙት? ይህ ሁኔታስ እንዴት ጀመረ?

Save the Children readies for second round of applications for its $1 million accelerator program supporting up to seven innovative solutions from Ethiopia and Nigeria targeting 'Zero Dose' children. By Etenat AwolA landmark piece of legislation that could allow foreigners to own real estate in Ethiopia has received unanimous approval from the Council of Ministers. By Team Shega

ከሚያዝያ 2015 ዓ.ም. ጀምሮ የትጥቅ ግጭት ውስጥ የገባው የአማራ ክልልን አብዛኛውን አካባቢ በመንግሥት ቁጥጥር ስር እንደሚገኝ የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትሩ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ተናገሩ። ክልሉ "የኅልውና አደጋ" ውስጥ ገብቶ ነበር ያሉት የኮሚኒኬሽን ሚኒስትሩ፤ በአሁኑ ጊዜ 90 በመቶ የክልሉ አካባቢዎችን መንግሥት መቆጣጠሩን ተናግረዋል።



