Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Monday, April 28, 2025

5 stories

BBC Amharic·8:13 AM

ሰሜን ኮሪያ በዩክሬን ጦርነት ከሩሲያ ጎን ተሰልፈው የሚዋጉ ወታደሮችን ማሰማራቷን አመነች

BBC Amharic·8:05 AM

ዜሌንስኪ ክሬይሚያን ለሩሲያ አሳልፈው ለመስጠት ዝግጁ እንደሆኑ 'እንደሚያስቡ' ትራምፕ ተናገሩ

BBC Amharic·6:54 AM

የአየር ጉዞን ይለውጣል የተባለው በሰማይ በሚንሳፈፈው 'የአየር ላይ መርከብ'

BBC Amharic·6:53 AM

በፊንጢጣ አካባቢ የሚከሰት እብጠት ሁሉ ኪንታሮት ነው? ኪንታሮት ካልታከመ ምን ያስከትላል?

የፊንጢጣ ኪንታሮት ሰዎች ብዙም የማይነጋገሩበት ህመም ነው። አንዳንዶች ሐኪም ለማማከርም ሲያመነቱ ይስተዋላል። ለመሆኑ በፊንጢጣ አካባቢ የሚከሰት እብጠት እና ህመም ሁሉ ኪንታሮት ነው? ሕክምና የሚያስፈልገውስ መቼ ነው? ካልታከመስ ምን ያስከትላል?

BBC Amharic·6:53 AM

ማራቶንን በክብረ ወሰን በማሸነፍ ታሪክ እያስመዘገበች ያለችው ትዕግሥት አሰፋ

ከዓመት በፊት የዓለም የሴቶች ማራቶን ክብረ ወሰንን ሁለት ደቂቃ በሚጠጋ ጊዜ በማሻሻል ታሪክ ያስመዘገበችው ትዕግሥት አሰፋ፣ እሁድ ለንደን ላይ በተካሄደው የማራቶን ውድድር አሸናፊ ከመሆኗ በተጨማሪ ክብረ ወሰን ለማሻሻል ችላለች። ትዕግሥት በፓሪስ ኦሊምፒክ በሲፋን ሐሰን ተቀድማ ሁለተኛ ከወጣች በኋላ ይህ ውድድር ከባድ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ የተጠበቀ ቢሆንም ትዕግሥት የበላይ በመሆን አሸናፊ ሆናለች።

Sunday, April 27, 2025

5 stories

BBC Amharic·1:59 PM

ትዕግሥት አሰፋ በለንደን ማራቶን አሸነፈች

አትሌት ትዕግሥት ውድድሩን ሁለት ሰዓት ከ15 ደቂቃ ከ50 ሰከንድ በመግባት (2:15:50) እና ሁለተኛውን ፈጣን ሰዓት በማስመዝገብ ነው ያሸነፈችው።

Shega·8:00 AM

PM Abiy Bets on Mesob: Ethiopia’s Latest Push for a Paperless Public Sector

Six months after launching Ethiopia’s first IPO, Ethio Telecom sold just over 10.7 million of its 100 million shares, raising 3.2 billion birr from over 47,377 investors. By Munir ShemsuFourteen creative ventures have been selected for the first cohort of the Habesha Creative Lab from a pool of over 100 applicants. By Team Shega

BBC Amharic·10:38 AM

ከታይታኒክ መርከብ አደጋ የተረፉ ግለሰብ የጻፉት ደብዳቤ በ400 ሺህ ዶላር ተሸጠ

የደብዳቤው አጫራች እንዳሉት ደብዳቤው ከሌሎች በታይታኒክ ላይ ከተጻፉ ማስታወሻዎች ከፍተኛ ዋጋ መሳብ ችሏል።

BBC Amharic·9:27 AM

የሁለት ዓመቷ አሜሪካዊት 'ያለምንም ምክንያት' ከቤተሰቦቿ ጋር ተጠርዛ ወደ ሆንዱራስ ሳትላክ እንዳልቀረች ተገለጸ

ዳኛ ቴሪ ዳውቲይ እንዳሉት 'ቪኤምኤል' በሚል መለያ የምትጠራው ሕጻን ያለምንም ትርጉም ያለው የሕግ ሂደት ተጠርዛ ተልካ ሊሆን እንደሚችል ከፍተኛ ጥርጣሬ አለ።

BBC Amharic·8:18 AM

ትራምፕ በቫቲካን ከዜሌንስኪ ጋር ከተወያዩ በኋላ ፑቲን ለሰላም ያላቸው ፍላጎት ላይ ጥርጣሬ እንዳላቸው ገለፁ

ዋይት ሐውስ ሁለቱ መሪዎች ያደረጉትን የ15 ደቂቃ ውይይት "በጣም ውጤታማ" ሲል ገልጾታል። የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት በበኩላቸው "ታሪካዊ የመባል አቅም ያለው" ሲሉ ውይይታቸውን አንቆለጳጵሰዋል።

Advertisement
Previous pageNext page