Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Wednesday, March 12, 2025

10 stories

BBC Amharic·6:30 PM

መቀለ አቅራቢያ በምትገኘው አዲጉዶም የተፈጠረው ምንድን ነው?

በትናንትናው ዕለት በትግራይ ዋና ከተማ መቀለ አቅራብያ በምትገኘው አዲጉዶም በሰላማዊ ዜጎች እና በታጣቂዎች መካከል በተፈጠረው አለመግባባት የተነሳ አራት ንፁኃን ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ።

The Reporter·9:25 AM

አቶ ጌታቸው ረዳ በሦስት የሠራዊት አመራሮች ላይ ያሳለፉት ዕግድ ከምክትላቸውና ከሕወሓት ክንፍ ተቃውሞ ገጠመው

‹‹የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ያልሾመውን ማውረድ አይችልም›› ሌተና ጄኔራል ታደሰ ወረደ የሌተና ጄኔራል ታደሰ ምላሽ ‹‹የፀጥታ ኃይሉ ለአንድ ቡድን የቆመ ወታደራዊ ክንፍ መሆኑን በግልጽ ያሳየ ነው›› የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው...

BBC Amharic·1:07 PM

አቶ ጌታቸው የፌደራል መንግሥት በትግራይ ክልል ጣልቃ ለመግባት በቂ ምክንያት እንዳለው ተናገሩ

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ የፌደራል መንግሥት በክልሉ ጣልቃ መግባትን ጨምሮ "የትኛውንም ዓይነት ድጋፍ ለማድረግ" በቂ ምክንያት እንዳለው ተናገሩ። አቶ ጌታቸው የፕሪቶሪያው ስምምነት አካል የሆኑት የፌደራል መንግሥት እና የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ "በትግራይ ያለው ሁኔታ እያሽቆለቆለ መምጣቱን እና የፕሪቶሪያ ስምምነት መፍረስ የሚያስከትለውን ትልቅ ችግር ከግምት ውስጥ ማስገባት አለባቸው" ብለዋል።

The Reporter·9:11 AM

የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያ ላይ በጣለው የቪዛ ገደብ በግንቦት ወር እንደሚመከርበት አስታወቀ

በተቋረጠው የበጀት ድጋፍ ላይ ውይይት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያ ላይ የጣለውን የቪዛ ገደብ በተመለከተ በመጪው ግንቦት 2017 ዓ.ም. እንደሚመክርበት ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ የኅብረቱ አምባሳደርና የአባል አገሮች ዲፕሎማቶች በተገኙበት ማክሰኞ መጋቢት 2 ቀን 2017 ዓ.ም....

BBC Amharic·12:22 PM

በአዲስ አበባ የንግድ ባንክ ጥበቃ ሠራተኛ ሁለት ሰዎችን ገድሎ ራሱን አጠፋ

The Reporter·9:04 AM

የወረባቦ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪን ጨምሮ ሦስት ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ

በሃይማኖት ደስታ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን የወረባቦ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ፈንታው ከበደ፣ የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኢንስፔክተር አዲስ ዘመን ፍሰሐና ይጓዙበት የነበረው ተሽከርካሪ ሾፌር አቶ ከበደ እንድሪስ፣ ማክሰኞ መጋቢት 2 ቀን 2017...

BBC Amharic·11:00 AM

በዓመት አንድ ጊዜ የሚወሰደው የኤችአይቪ መከላከያ ክትባት ወሳኝ የደኅንነት ሙከራን አለፈ

The Reporter·8:56 AM

ከምዕራብ ጉጂ ዞን የሚነሱ ታጣቂዎች በኮሬ ዞን የሚፈጽሙት ጥቃት እየተባባሰ መምጣቱ ተነገረ

በቀጠለው ጥቃት ሳቢያ የሁለት ቀበሌ ነዋሪዎች ሙሉ ለሙሉ መፈናቀላቸውን ዞኑ ገልጿል በሃይማኖት ደስታ ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን የሚነሱ ታጣቂዎች በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የሚፈጽሙት ጥቃት እየተባባሰ በመምጣቱ፣ የፌዴራል መንግሥት ዘላቂ መፍትሔ ሊያበጅለት...

BBC Amharic·9:17 AM

ሊቨርፑል በፒኤስጂ ተሸንፎ ከአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ ውጭ ሆነ

The Reporter·8:50 AM

ኢዜማ ገዥው ፓርቲ ዜጎች በውድም ሆነ በግድ የማጠናከሪያ ገንዘብ እንዲያዋጡለት እያደረገ ነው አለ

አዲሱ የምርጫ ቦርድ ረቂቅ አዋጅ ማንኛውም የመንግሥት ተቋም ለፓርቲ መዋጮ በቀጥታ ከደመወዝ ላይ መቁረጥ እንደማይችል ይደነግጋል የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ገዥው ብልፅግና ፓርቲ በመንግሥት ተቋማት አገልግሎት ለማግኘት የሚሄዱ ዜጎችን የፓርቲ ማጠናከሪያ እንዲያዋጡ እያደረገ ነው...

Advertisement
Previous pageNext page