Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Thursday, February 27, 2025

1 stories

BBC Amharic·7:06 AM

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ከተስማሙ በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለመጀመሪያ ጊዜ ሞቃዲሾን ሊጎበኙ ነው

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ለአንድ ዓመት የቆየውን ውዝግባቸውን በድርድር ከፈቱ በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሞቃዲሾ በማምራት ከአገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር እንደሚወያዩ ተነገረ። የሁለቱ አገራት መሪዎች በቱርክ ፕሬዝዳንት አቀራራቢነት አንካራ ላይ ከስምምነት ከደረሱ በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሚያደርጉት ጉብኝት የአገራቱን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር ያለመ ነው ተብሏል።

Wednesday, February 26, 2025

9 stories

BBC Amharic·3:09 PM

ቻይናውያን ጣፋጭ የተባለውን የኃዘን ምግብ ለመቅመስ ለቀስተኛ መስለው ወደ ቀብር አስፈጻሚ ማዕከል እየጎረፉ ነው

በአንድ የቀብር አስፈጻሚ ድርጅት የሚቀርበው ኑድልስ የተሰኘው ምግብ ጣፋጭ መሆኑ በማህበራዊ ሚዲያ መናኘቱን ተከትሎ ቻይናውያን ምግብ አፍቃሪዎች ለቀስተኛ መስለው ወደ ማዕከሉ እየጎረፉ እንደሆነ ተነገረ።

The Reporter·8:56 AM

ብሔራዊ ባንክ ለወርቅ ግዥ የሚያወጣው ከፍተኛ የብር አቅርቦት የዋጋ ንረትን ሊያባብስ ይችላል ተባለ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለብሔራዊ ባንክ የሚቀርበው ወርቅ ከፍ ማለቱን ተከትሎ፣ ብሔራዊ ባንክ ለወርቅ ግዥ ብቻ ወደ ኢኮኖሚው የሚያስገባው የብር ገንዘብ አቅርቦት በሌላ በኩል የዋጋ ንረትን መልሶ የማባባስ ክስተት እንደሚፈጥር ተለገጸ፡፡ ክስተቱን ለመቆጣጠር፣ ብሔራዊ ባንክ ወደ...

BBC Amharic·11:01 AM

የአሜሪካ ዜግነት ያስገኛል የተባለው "የወርቅ ካርድ" ምንድነው? ለእነማንስ ይሸጣል?

The Reporter·8:51 AM

የከሰም ስኳር ፋብሪካ ከ3,700 በላይ ሠራተኞቹን ከሥራ አሰናበተ

በአፋር ክልል ዱላሳ ወረዳ የሚገኘው ከሰም የስኳር ፋብሪካ፣ በክልሉ እየተከሰተ ባለው ለወራት የቀጠለ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰበት ይፋ ባደረገ በወሩ፣ ከ3,700 በላይ ሠራተኞቹን ከሥራ ማሰናበቱ ታወቀ።  በክልሉ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ በመጣው የመሬት...

BBC Amharic·10:30 AM

አንድ ቢሊዮን ህንዳዊያን ሸቀጥ የሚሸምቱበት ገንዘብ የላቸውም - ሪፖርት

The Reporter·8:46 AM

ተመድ በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚያስፈልገውን ገንዘብ በሁለት ሳምንት ውስጥ ይፋ እንደሚያደርግ ታወቀ

የአሜሪካ ድጋፍ ማቋረጥ የሚያሳድረውን ተፅዕኖ ለመረዳት ተጨማሪ ጊዜ ያስፈልጋል ተብሏል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ለሚደረጉ ሰብዓዊ ዕርዳታዎች የሚያስፈልገውን የገንዘብ መጠን በሁለት ሳምንታት ውስጥ ይፋ እንደሚደረግ ተገለጸ፡፡ የሚገኘው የድጋፍ መጠን ዝቅ ይላል ተብሎ...

BBC Amharic·8:06 AM

የኳታር አየር መንገድ ከጥንድ ተጓዦች አጠገብ ሬሳ በማስቀመጡ ይቅርታ ጠየቀ

The Reporter·8:35 AM

የጀርመን መንግሥት በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት የሚውል ድጋፍ አደረገ

የጀርመን መንግሥት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ኤጀንሲዎች በኢትዮጵያ ለሚያከናውኑት ሕይወት አድን የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት የሚውል ሃምሳ ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ ይፋ የተደረገው ትናንት ማክሰኞ የካቲት 18 ቀን 2017 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደርና አገራቸውን በመወከል...

BBC Amharic·8:00 AM

በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ካናዳዊያን የኢላን መስክ ዜግነት እንዲነጠቅ ፊርማ እያሰባሰቡ ነው

Advertisement
Previous pageNext page