በአዲስ አበባ የተገነቡ ረዣዥም ሕንፃዎችን ያማከሉ ዘመናዊ የእሳት ማጥፊያ መሣሪያዎች እንደሌሉ ተነገረ
በአዲስ አበባ ከተማ የተገነቡና እየተገነቡ ያሉ ረዣዥም (ከ40 በላይ ፎቅ ያላቸው) ሕንፃዎችን ያማከሉ ዘመናዊ የእሳት ማጥፊያ መሣሪያዎች እንደሌሉት፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ይህንን ያስታወቀው የካቲት 15 ቀን...

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
በአዲስ አበባ ከተማ የተገነቡና እየተገነቡ ያሉ ረዣዥም (ከ40 በላይ ፎቅ ያላቸው) ሕንፃዎችን ያማከሉ ዘመናዊ የእሳት ማጥፊያ መሣሪያዎች እንደሌሉት፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ይህንን ያስታወቀው የካቲት 15 ቀን...


በአዲስ ጌታቸው ሁለት ክልላዊ የትብብር ተቋማት በአስደንጋጭ ሁኔታ እየተባባሰ የመጣውን የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን የእርስ በርስ ጦርነት በአስቸኳይ ይገታ ዘንድ፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ ሦስት የቀድሞ የአፍሪካ መሪዎችን ለሰላም አመቻቺነት መሰየሙን፣ ሰኞ የካቲት 17 ቀን 2017 ዓ.ም. አመሻሽ...


የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ‹‹ጊዜያዊ አማካሪ ምክር ቤት›› በሚል አቋቁሞት የነበረውን አሻሽሎ የመወሰን ሥልጣን እንዲኖረው ማድረጉን ተከትሎ፣ በምክር ቤቱ እንደማይሳተፍ ከአንድ ወር በፊት አስታውቆ የነበረው ክልላዊው ሳልሳይ ወያነ ትግራይ (ሳወት) ፓርቲ፣ ሐሳቡን ቀይሮ በምክር...
በሱዳን እየተካሄደ ያለው የእርስ በርስ ጦርነት በአስር ሺዎችንን ገድሎ፣ ሚሊዮኖችን ለመፈናቀል ዳርጓል። በአገሪቱ ጦር ሠራዊት እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ መካከል የሚካሄደው ጦርነት ከመቋጨቱ በፊት ሁሉቱም በየፊናቸው መንግሥት ለመመሥረት እየሞከሩ ነው። ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ እና አጋሮቹ የጦር ኃይሉ ከሚያዋቅረው መንግሥት በትይዩ ሌላ መንግሥት ለመመሥረት ናይሮቢ ውስጥ ቻርተር ተፈራርመዋል። ይህ ምን ያመልክታል?

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን፤ አገራቸው በተቆጣጠረቻቸው የዩክሬን ግዛቶች ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ብርቅዬ ማዕድናትን ለአሜሪካ ለማቅረብ ዝግጁ መሆናቸውን ተናገሩ።



የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማኅበር በአራት ክለቦች ላይ በድምሩ የ45 ሚሊዮን ብር ቅጣት አስተላልፏል። የፕሪሚዬር ሊጉ አስተዳዳሪ የሆነው አክሲዮን ማኅበር ቅጣቱን ያስተላለፈው የፋይናንስ አሰራር ተቆጣጣሪ ኮሚቴ ህጉን ተላልፈዋል በሚል ነው። ከዚህ በተጨማሪ ተጫዋቾች በነብስ ወከፍ 200 ሺህ ብር እንዲቀጡ ተወስኗል።
