Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Friday, June 26, 2026

6 stories

Birr Metrics·12:22 PM

Council Approves Ethiopia’s BRICS Bank Entry as Funding Pressures Grow

The Council of Ministers on Friday approved a draft proclamation to ratify the country’s membership in the New Development Bank, the multilateral lender established by the BRICS group of emerging economies. The draft proclamation will be submitted to the House of People’s Representatives for approval. The government said Ethiopia’s membership in the New...

BBC Amharic·11:22 AM

አይቮሪ ኮስት በዓለም ዋንጫ ታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ጥሎ ማለፍ ተቀላቀለች

BBC Amharic·10:33 AM

የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያስተላለፈው አዲስ ውሳኔ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን ምን ያህል ያሰጋል?

BBC Amharic·9:51 AM

በቬንዝዌላ ርዕደ መሬት የሟቾች ቁጥር 235 ደረሰ

BBC Amharic·9:00 AM

በደቡብ አፍሪካ ስደተኞች እንዲወጡ የተቀመጠው ቀነ ገደብ መቃረቡን ተከትሎ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዜጎች እንዲጠነቀቁ አሳሰበ

የደቡብ አፍሪካ ፀረ ስደተኞች እንቅስቃሴ መሪዎች ስደተኞች ከአገሪቱ እንዲወጡ ያስቀመጡት ቀነ ገደብ መቃረቡን ተከትሎ፤ በፕሪቶሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች "ጥንቃቄ" እንዲያደርጉ አሳሰበ።

BBC Amharic·6:56 AM

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የእናት ጡት ወተት ባንክ ተከፈተ

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሆነ የእናት ጡት ወተት ባንክ በሐዋሳ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ ተከፈተ። ባንኩ ከለጋሽ እናቶች የተሰበሰበ ወተት የደኅንነት ሂደቶችን አልፎ የሚጠራቀምበት ሲሆን፣ ወተቱ በተለያየ ምክንያት ከእናቶቸቻው የጡት ወተት ማግኘት ለማይችሉ ጨቅላ ሕፃናት ያቀርባል።

Thursday, June 25, 2026

4 stories

DW Amharic·9:01 PM

በስፔን ከ200 በላይ ሰዎችን የገደለው የሙቀት ወጀብ በፈረንሣይስ ምን አደረሰ?

እጅግ ኃይለኛ የበጋ ንዳድ አብዛኛው አውሮጳን ካለፈው የሳምንmeት መጨረሻ ጀምሮ በብርቱ በመምታት የበርካታ ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል ።

Birr Metrics·6:10 PM

Zemen Bank Joins Islamic Finance Market After Two-Year Preparation

Zemen Bank has entered Ethiopia’s growing Islamic finance market with the launch of Z-Qamar, an interest-free banking brand developed over two years, as the lender expands beyond its traditional focus on corporate banking clients. The launch makes Zemen one of the later entrants into a segment that has attracted most commercial banks in recent years....

DW Amharic·9:01 PM

የኢቦላ ስርጭትን ለመከላከል የጉዞ እገዳ አስፈላጊ አይደለም ሲል ዐየፍሪቃ ሲዲሲ ዐሳወቀ

የኢቦላ ስርጭትን ለመከላከል፣ የቅኝት ሥራን ማጠናከር እንጅ የጉዞ እገዳ ማድረግ አስፈላጊ አይደለም ሲል የአፍሪቃ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል -አፍሪቃ (CDC) ዐሳወቀ።

BBC Amharic·12:07 PM

የአማራ ክልል መንግሥት በግጭቱ ምክንያት ተፈናቀሉ ያላቸው ከሁለት ሺህ በላይ የመንግሥት ሠራተኞች ወደ ሥራቸው እንዲመለሱ ወሰነ

የአማራ ክልል መንግሥት መስተዳደር ምክር ቤት በክልሉ ከ2015 ዓ. ም. ጀምሮ በተቀሰቀሰው የትጥቅ ግጭት ከሥራ ገበታቸው ተፈናቅለዋል ያላቸው 2,167 የመንግሥት ሠራተኞች ወደ ሥራቸው እንዲመለሱ ወሰነ። በክልሉ ኮምኒኬሽን ቢሮ በኩል ይፋ የሆነው ይህ የምክር ቤቱ ውሳኔ በክልሉ የደረሰውን "ከፍተኛ" ጉዳት ጠቅሷል። መግለጫው ፋኖን በስም ሳይገልፅ "የጥፋት ኃይል" ብሎ የገለፀው ሲሆን፤ ቡድኑን "ተናግረው" የተቀላቀሉ ያላቸው ሰዎች ወደ ሰላም እየተመለሱ ነው ብሏል።

Advertisement
Previous pageNext page