የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ጠቅላላ ጉባዔ ውሳኔና የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ምርጫ እንዳይተገበሩ ትዕዛዝ ተሰጠ
ከዓመት በፊት ግንቦት 6 እና ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ያደረጋቸው አስቸኳይና መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ፣ እንዲሁም የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ምርጫ እንዳይተገበር...

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
ከዓመት በፊት ግንቦት 6 እና ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ያደረጋቸው አስቸኳይና መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ፣ እንዲሁም የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ምርጫ እንዳይተገበር...

በዩናይትድ ኪንግደም የሰባት ወር ጨቅላ ልጃቸውን መንገድ ላይ እየገፋች የነበረችውን ባለቤቱን በስለት በተደጋጋሚ ወግቶ በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው ግለሰብ በእድሜ ልክ እስራት ተቀጣ።

አሜሪካ፤ የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅትን (ዩኔስኮ) "ከፋፋይ ባህላዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮችን" ይደግፋል በማለት ከስሳ፤ ኤጀንሲውን ለቅቃ እንደምትወጣ አስታወቀች።




የዘረ መል ምህንድስና በሰውነት ውስጥ ችግር የገጠመውን ዘረ መል አስወግዶ በሌላ ዘረ መል መተካት፣ ጤናማ ያልሆነን የዘረ መል ክፍል ቆርጦ ማውጣት፣ ወደ ሰውነት ጤናማ ዘረ መል ማከል እና ወደ ሰውነት ማስገባት ዋነኛ የዘረ መል ምህንድስና ዓይነቶች ናቸው። የዘረ መል ምህንድስና ምንድን ነው? የሕክምናውን ዘርፍስ እንዴት እየለወጠ ይገኛል? በሚለው ዙሪያ የዘረ መል ምህንድስና ተመራማሪው ዶ/ር ጆቴ ታፈሰ ከቢቢሲ ጋር ቆይታ አድርገዋል።

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ውይይቱ ዛሬ ማክሰኞ ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም. መደረጉን ያመለከተው የቃል አቀባይ ጽህፈት ቤቱ በሁለቱ አገራት እና በቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ባለሥልጣናቱ መነጋጋራቸውን ጠቅሷል።

