Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Thursday, May 15, 2025

6 stories

BBC Amharic·9:49 AM

ታዋቂዋ ቲክቶከር 'ላይቭ' ላይ እያለች በጥይት ተገደለች

BBC Amharic·8:27 AM

እስራኤል በጋዛ የተጠለሉ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ፍልስጤማውያን ለቅቀው እንዲወጡ አዘዘች

BBC Amharic·7:08 AM

ሩሲያ እና ዩክሬን ዛሬ የሰላም ንግግር ላይ ይጀምራሉ፣ ፕሬዝዳንት ፑቲን አይሳተፉም

BBC Amharic·6:59 AM

የማሊ ወታደራዊ መሪዎች በአገሪቱ ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎችን አገዱ

BBC Amharic·6:59 AM

በሳዑዲ አረቢያ የስደተኛ ሠራተኞች ሞት መጠን 'መጨመሩን' የሰብአዊ መብት ቡድኖች አሳሰቡ

BBC Amharic·6:58 AM

ምርጫ 97፡ ከ20 ዓመታት በኋላ ሲታወስ

በኢትዮጵያ የምርጫ ታሪክ በብዙ መልኩ የተለየ የነበረው ምርጫ 97 ከተካሄደ እነሆ ዛሬ 20 ዓመቱን ደፈነ። ገዢው ኢህአዴግ 'እንከን የለሽ' ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ለማካሄድ ቃል መግባቱን ተከትሎ ተቃዋሚዎች ጥምረት ፈጥረው የተካሄደው ምርጫ ቃል እንደተገባለት ሳይሆን ቀውስን አስከትሎ ነበር የተጠናቀቀው። ኢትዮጵያም ወደ ዴሞክራሲ ልታመራ የምትችልበት ዕድል ጨንግፎ ኢህአዴግ ሁሉን ተቆጣጥሮ ወደ በለጠ ፈላጭ ቆራጭነት አመራ። ከዚያም በኋላ ሕዝቡ ነጻ እና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ እንደናፈቀ ሁለት አስርት ዓመታት ተቆጠሩ።

Wednesday, May 14, 2025

4 stories

BBC Amharic·2:01 PM

ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከፖለቲካ ፓርቲነት ተሰረዘ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት (ህወሓት) ከገንቦት 5/2017 ዓ.ም. ጀምሮ ከፖለቲካ ፓርቲነት መሰረዙን አስታወቀ። ቦርዱ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ህወሓት ከየካቲት 5/2017 ዓ.ም. ጀምሮ ዕግድ በመጣል ህወሓት የሚጠበቅበትን የእርምት እርምጃ እንዲወስድ የሰጠው ጊዜ በመጠናቀቁ በድርጅቱ ላይ የመሰረዝ ውሳኔ ወስዷል።

Shega·12:00 PM

Japan-Backed Startup Project Eyes Enhanced Ecosystem in Ethiopia, Kenya, and Tanzania

Safaricom Ethiopia reported a staggering 42-billion-birr operating loss nearly four years after launching commercial operations, despite a 270% surge in revenue to 7.2 billion birr. By Team ShegaWith 97% accuracy in Amharic speech recognition, Hasab AI is blending open-source frameworks with proprietary models tailored to local dialects to unlock a new stage for Ethiopian speech technology. By Etenat Awol

BBC Amharic·12:49 PM

የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ወደ አሜሪካ የተሰደዱ ነጭ ዜጎቻቸውን ፈሪዎች አሉ

BBC Amharic·12:15 PM

አቡነ ማትያስ "ችግሮች በሰላማዊ ውይይት" እንዲፈቱ እና "ሀገር እፎይታ እንድታገኝ" ጠየቁ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የሚያግባቡ ጉዳዮች ተፈልገው "ችግሮችን በሰላማዊ ውይይት" እንዲፈቱ በማድረግ "እናት ሀገር እፎይታ እንድታገኝ" እንዲደረግ ጠየቁ። "በተለያየ ምክንያት" ከሲኖዶሱ የወጡ ወገኖች እንዲመለሱ ማድረግ የቤተ ክርስቲያኗ ሲኖዶስ ጉባኤ "ተቀዳሚ ተልዕኮ" እንደሆነም ፓትርያርኩ አስታውቀዋል።

Advertisement
Previous pageNext page