Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Wednesday, May 7, 2025

4 stories

The Reporter·9:00 AM

በሕወሓት አመራሮች የተካሄደው የትግራይ ልማት...

BBC Amharic·6:56 AM

ቀጣዩ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ማን ሊሆኑ ይችላሉ? አፍሪካውያንስ አሉ?

በቅርቡ በሞት የተለዩትን የሮማ ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስን ማን ሊተካቸው ይችላል? አፍሪካዊ፣ እስያዊ ወይንም አሜሪካዊ አለበለዚያም የቀድሞ የቫቲካን አስተዳዳሪዎች ይመረጡ ይሆን? ከተገመቱት መካከል ጥቂቶቹን እነሆ።

The Reporter·9:00 AM

በአዲስ አበባ ወንዞች ዳርቻ የሚመረቱ...

BBC Amharic·6:55 AM

ሕይወታቸውን ለከባድ አደጋ አጋልጠው የሚሰደዱ ኤርትራውያን ሰቆቃ

በዓለም ላይ ተበትነው ከሚገኙ ስደተኞች መካከል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኤርትራውያን ይገኛሉ። ለፍልሰቱ ጦርነቶች የራሳቸው አስተዋጽኦ ቢኖራቸውም፣ አገሪቱ የምታካሄደው የጊዜ ገደብ የሌለው የግዴታ የብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ዜጎቿ እንዲሰደዱ አድርጓል። ቢቢሲ ከኤርትራ ከሚሰደዱ፣ በስደት ጉዞ ላይ ሳለች ልጇ የሞተችባት እናት እና ይህንን ከፍተኛ ገንዘብ የሚገኝበትን ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርን የምታካሄድ ሴትን አግኝቷል።

Tuesday, May 6, 2025

6 stories

BBC Amharic·4:22 PM

በፈቃዳቸው ከአሜሪካ ለሚወጡ ሕገወጥ ስደተኞች ገንዘብ ሊሰጥ ነው

ዶናልድ ትራምፕ ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላ ሕገወጥ ስደተኞችን ለመያዝ እና ከአሜሪካ ለማባረር እየተተገበረ ባለው ዕቅድ ውስጥ በፈቃዳቸው ለሚመለሱ ገንዘብ ሊሰጥ ነው።

Shega·4:00 PM

Ethiopian Enterprise Development Spurs 150,000 MSME Jobs, $1.6B in Import Savings

A landmark piece of legislation that could allow foreigners to own real estate in Ethiopia has received unanimous approval from the Council of Ministers. By Team ShegaJust launched—and already backed. Tina Mart an e-commerce platform by serial entrepreneur Ezedin Kamil raises $150K from Singapore’s Penantran Group for a 10% stake. By Daniel Metaferiya

BBC Amharic·2:07 PM

በምያንማር ታጣቂዎች እጅ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን መካከል 41 ያህሉ ወደ ሀገራቸው መመለስ ጀመሩ

በምያንማር ከሚገኙ የሳይበር ወንጀል ካምፖች ወጥተው በሀገሪቱ ታጣቂዎች እጅ ካሉ ኢትዮጵያውያን ውስጥ 41 ያህሉ ወደ ታይላንድ ተሻገሩ። አሁንም በታጣቂዎች እጅ ከሚገኙ ከ700 በላይ ኢትዮጵያውያን ውስጥ 300 ያህሉ በሁለት ሳምንት ወደ ሀገራቸው ይመለሳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ በታይላንድ የሚገኙ ምንጮች ለቢቢሲ ተናግረዋል።

BBC Amharic·12:42 PM

ገቢዎች ሚኒስቴር ካለፈው ዓመት በ279 ቢሊዮን ብር ብልጫ ያለው ግብር ቢሰበሰብም በቂ አለመሆኑን ገለጸ

የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት ዘጠኝ ወራት የሰበሰበው ገቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ279 ቢሊዮን ብር ብልጫ እንዳለው አስታውቀ። ይሁን እንጂ ሚኒስቴሩ አሁንም እየተሰበሰበ ያለው ገቢ "ከመንግሥት የወጪ ፍላጎት" አንጻር በቂ እንዳልሆነ ገልጿል።

BBC Amharic·10:23 AM

የጄኔራል አል ቡርሐን መቀመጫ በሆነችው ፖርት ሱዳን ለሦስት ተከታታይ ቀናት የድሮን ጥቃት ተፈጸመ

በሱዳን ወታደራዊ ኃይል የሚመራው መንግሥት መቀመጫ በሆነችው የወደብ ከተማ ፖርት ሱዳን ለሦስተኛ ተከታታይ ቀን የድሮን ጥቃት ተፈጸመባት። በሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት ከተቀሰቀሰ በኋላ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ አይሎ አብዛኛውን ካርቱም ሲቆጣጠር በጄነራል አብደል ፋታህ አል ቡርሐን የሚመራው የአገሪቱ ጦር ኃይል መቀመጫውን ወደ ፖርት ሱዳን አዙሮ ቆይቷል።

BBC Amharic·9:36 AM

እስራኤል እሁድ ለተፈጸመባት ጥቃት በሁቲዎች ላይ የአጸፋ እርምጃ ወሰደች

Advertisement
Previous pageNext page