የሕግ አወጣጥ የጥራት ጥያቄ የተነሳበት የእንስሳት ጤና ደኅንንት አዋጅ ፀደቀ
በምክር ቤት አባላት የሕግ አወጣጥ ጥያቄ የተነሳበትን የእንስሳት ጤና ደኅንነት አዋጅ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ሚያዝያ 21 ቀን 2017 ዓ.ም. ባካሄደው ስበሰባ በሙሉ ድምፅ ፀደቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ቀድሞ ቀርቦ ከነበረው ረቂቅ...

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
በምክር ቤት አባላት የሕግ አወጣጥ ጥያቄ የተነሳበትን የእንስሳት ጤና ደኅንነት አዋጅ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ሚያዝያ 21 ቀን 2017 ዓ.ም. ባካሄደው ስበሰባ በሙሉ ድምፅ ፀደቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ቀድሞ ቀርቦ ከነበረው ረቂቅ...


አነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች የፋይናንስና የቦታ አቅርቦት ተግዳሮት እንደሆነባቸው፣ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታወቀ፡፡ ኢንዱስትሪዎቹ ለባንክ የብድር ዋስትና ማስያዣ የአቅም ውስንነት ስላለባቸው፣ በቂ የፋይናንስ አቅርቦት ስለሚያገኙ የመሥራት ፍላጎት እያላቸው በገንዘብ ዕጦት ወደ ሥራ መግባት ያቃተቸው መኖራቸውን፣ የኢንተርፕራይዝ...



የአልኮል መጠጦች ቤትን ጨምሮ በተለያዩ ስፍራዎች ይጠጣል፤ የብዙ ድግሶች ማድመቂያ ተደርጎም ይወሰዳል። ሰውነትን ስለሚያፍታታ በቀላሉ ከሰዎች ጋር ለማውራት የሚጠቀሙበትም ሰዎች አሉ። ሲደሰቱ፣ ከአዳዲስ ሰዎች ጋር ሲቀላቀሉ ወይም ሲያዝኑም ወደ መጠጥ ፊታቸውን የሚያዞሩ ጥቂቶች አይደሉም። ነገር ግን ባለሙያዎች በየትኛውም መጠን የሚጠጣ አልኮል በጤና እና በዕድሜ ላይ ዳፋ አለው ይላሉ።

ባለፈው ዓመት የኬንያ መንግሥት ተግባራዊ ሊያደርገው የነበረውን የግብር ሕግ በመቃወም አደባባይ በወጡ ተቃዋሚ ሰልፈኞች ላይ የፀጥታ ኃይሎች ገዳይ ኃይል በመጠቀም ግድያ መፈጸማቸውን የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም ቢቢሲ ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ቁጣ ተቀስቅሷል።

በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ከህወሓት የተከፈለው ቡድን አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ ለማቋቋም በሂደት ላይ መሆኑን ከአመራሮቹ መካከል አንዱ ለቢቢሲ ገለፁ። ይህ አዲስ በምዝገባ ሂደት ላይ የሚገኘው የፖለቲካ ፓርቲ በሊብራል ዲሞክራሲ ጽንሰ ሃሳብ የሚከተል መሆኑን የተናገሩት አመራሩ "ትግራይ ሊብራል ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ" በማለት ለመጠራት መወሰኑን ተናግረዋል።

የሱዳኑ ፕሬዝዳንት ጄነራል አል ቡርሃን ሰኞ ዕለት በግብጽ ካይሮ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት፣ በአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች በተለይም በአባይ ተፋሰስ ዙርያ መነጋገራቸውን የግብጽ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታውቋል። የግብጹ ፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አል ሲሲ እና የሱዳኑ አቻቸው በአባይ ተፋሰስ ላይ “የውሃ ደህንነትን በጋራ ለማስጠበቅ” መወያየታቸው ተገልጿል።

