የመሬት መንቀጥቀጥ ይደርሳል በማለት ቲክቶክ ላይ ያሠራጨው ግለሰብ በፖሊስ ተያዘ

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day



የሚላስ የሚቀመስ ያጡ ሱዳናውያን ተፈናቃዮች ነፍሳቸውን ለማቆየት የዛፍ ቅጠል እና ከሰል እየበሉ መሆናቸውን አንድ የእርዳታ ድርጅት ለቢቢሲ ተናገረ። በኤል ፋሸር ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ የተፈናቃዮች ካምፕ ላይ ከተፈጸመው ጥቃት ተርፈው የሸሹ ሰዎች ምግብ ለማግኘት ባለመቻላቸው ነው ያገኙትን ለመብላት የተገደዱት ተብሏል።

ሦስት ወጣት ኢትዮጵያውያን የኪነ ሕንጻ ባለሙያዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ በተካሄደ ውድድር ከአሸናፊዎቹ መካከል ለመሆን ችለዋል። ወጣቶቹ በዓለም ታዋቂ የሚባሉ አርክቴክቶች በዳኝነት በተሰየሙበት በፍልስጤም ዌስት ባንክ ግዛት፣ 'ካን አል አህማር' መንደር ለአደጋ ጊዜ የሚሆን ተንቀሳቃሽ ትምህርት ቤት በመንደፍ ዓለም አቀፍ ውድድር ላይ ተሳትፈው ነው ያሸነፉት።

ለዘገባ ሥራ ወደ ልደታ ክፍለ ከተማ በሄደበት ሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. በቁጥጥር ስር ውሎ በልደታ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ጌጃ ሠፈር አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ላለፉት ሦስት ቀናት በእስር የቆየው የሪፖርተር ጋዜጣ ዘጋቢ ጋዜጠኛ...

ረዕቡ ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ በቁጥጥር ስር የዋለው የሪፖርተር ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር፤ በአስር ሺህ ብር የገንዘብ ዋስትና እንዲለቀቀ ፍርድ ቤት ወሰነ። መርማሪ ፖሊስ፤ ጋዜጠኛው "ሁከት እና ረብሻ ለመፍጠር ሲንቀሳቀስ" እንደተያዘ ለፍርድ ቤት መናገሩን ምንጮች ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ከአክስዮን ሽያጩ 3.2 ቢሊዮን ብር ገቢ መገኘቱ ታውቋል ኢትዮ ቴሌኮም በጥቅምት ወር 2017 ዓ.ም ይፋ ባደረገው የአስር በመቶ ድርሻ በ121 ቀናት ውስጥ 47,377 ኢትዮጵያዊያን የ10.7 ሚሊዮን አክስዮኖችን መግዛታቸውን ዛሬ ሚያዚያ 17 ቀን 2017 ዓ.ም ለሰዓት...


An agreement between Nib Bank, Nib Insurance, and ride-hailing company Yango allows drivers to access insurance services with premiums settled through weekly trip bonuses. By Daniel MetaferiyaA dozen Ethiopian startups cracked the top 40 in the first manufacturing technologies (Manutech) cohort of the $1 billion timbuktoo initiative from 640 applications across Africa. By Team Shega
