Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Tuesday, April 22, 2025

6 stories

BBC Amharic·2:55 PM

በኢትዮጵያ "ከ10 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ለረሃብ" መጋለጣቸውን የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ

በኢትዮጵያ "ከአስር ሚሊዮን በላይ" ሰዎች በሀገሪቱ "እየጨመረ ላለው ረሃብ እና የተመጣጠነ ምግብ እጥረት" መጋለጣቸውን የተባበሩት መንግሥታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ። ፕሮግራሙ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚያከናውነው ሥራ የሚውል ተጨማሪ ገንዘብ በአስቸኳይ የማያገኝ ከሆነ "ለ3.6 ሚሊዮን" ሰዎች የሚያቀርበውን "የነፍስ አድን ምግብ" ድጋፍ "በመጪዎቹ ሳምንታት" እንደሚያቋረጥ አስጠንቅቋል።

BBC Amharic·11:33 AM

ስለ ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ብዙዎች የማያውቋቸው አምስት እውነታዎች

ከአንድ ቢሊዮን በላይ ተከታይ ያላት የካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ የሆኑት የፍራንሲስ ሞት ከእምነቱ ተከታዮች ባሻገር ከፍተኛ ሐዘን ፈጥሯል። ቀለል ባለ የሕይወት ዘይቤ የሚታወቁት ፖፕ ፍራንሲስ ለጵጵስና ማዕረግ ከመድረሳቸው በፊት ውጣ ውረዶችን አልፈዋል። በጳጳሱ የ88 ዓመታት ሕይወት ውስጥ ብዙዎች የማያውቋቸውን አምስት ነገሮች እነሆ . . .

BBC Amharic·8:06 AM

በሐማስ እና በእስራኤል መካከል አዲስ የተኩስ አቁም የድርድር ሃሳብ እንደቀረበ ምንጮች ገለጹ

BBC Amharic·7:55 AM

ከግብፅ ለባለቤታቸው ጉቦ ተቀብለዋል የተባሉት የአሜሪካ ምክር ቤት አባል ሚስት ጥፋተኛ ተባሉ

BBC Amharic·7:05 AM

ሴቶችን ይጨቁናል የሚባለው ታሊባን ሚሊዮኖችን ለመከታተል የዘረጋው የስለላ መረብ

BBC Amharic·7:04 AM

የእርግዝና መከላከያ ክኒን በእርግጥ ሴቶችን የበለጠ እንዲጨነቁ ሊያደርግ ይችላል?

Monday, April 21, 2025

4 stories

BBC Amharic·11:53 AM

የአሜሪካው የመከላከያ ሚኒስትር ለባለቤታቸው እና ለወንድማቸው ምሥጢራዊ መረጃዎችን አጋርተዋል ተባለ

Shega·11:00 AM

Germany’s Terahash to Raise $5M for 10MW Bitcoin Mining Facility in Ethiopia

Africa to Silicon Valley (A2SV), a well-known tech nonprofit that upskills promising students and links them to international tech jobs plans to close its Addis offices and move to Kigali, Rwanda. By Etenat AwolA new GSMA report, launched at the UK-Ethiopia AI Forum, identifies both strong potential and major obstacles such as limited infrastructure, regulatory gaps, and a shortage of skilled talent. By Munir Shemsu

BBC Amharic·11:32 AM

ከምሽት ክበብ 'ጋርድነት' እስከ ጵጵስና - የሮማው ሊቃነ-ጳጳስ ፍራንሲስ አስገራሚ የሕይወት መስመር

BBC Amharic·11:15 AM

የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ አረፉ

ለረጅም ጊዜ በከባድ የጤና ችግር በሕክማና ላይ የቆዩት የ88 ዓመቱ አዛውንት የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ማረፋቸውን ቫቲካን አስታወቀች።ጳጳሱ ዛሬ ሰኞ ሚያዚያ 13/2017 ዓ.ም. በፋሲካ በዓል ማግስት ቫቲካን ውስጥ በሚገኘው ካዛ ሳንታ ማርታ መኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በ88 ዓመት ዕድሜያቸው ማረፋቸውን የካቶሊክ ቤተክርስቲያን አስታውቃለች።

Advertisement
Previous pageNext page