Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Thursday, April 17, 2025

5 stories

BBC Amharic·9:08 AM

አሜሪካ ወደ ኤል ሳልቫዶር አደገኛ እስር ቤት በስህተት የተላከውን ግለሰብ እንደማትመልስ አስታወቀች

BBC Amharic·7:47 AM

የእስራኤል ወታደሮች ጦርነቱ ቢያበቃም በጋዛ "የፀጥታ ቀጠናዎች" እንደሚቆዩ ተገለፀ

የእስራኤል ወታደሮች ጦርነቱ ቢያበቃም በጋዛ "የፀጥታ ቀጠናዎች" እንደሚቆዩ ተገለፀ

BBC Amharic·7:13 AM

የአሜሪካዋ ካሊፎርኒያ ግዛት ዶናልድ ትራምፕ የጣሉትን ታሪፍ በመቃወም ክስ መሰረተች

BBC Amharic·7:01 AM

ከሁለት ዓመት የእርስ በርስ ጦርነት በኋላ ዳግም ለሁለት የመከፈል አደጋ የተጋረጠባት ሱዳን

ከሁለት ዓመት የእርስ በርስ ጦርነት በኋላ ዳግም ለሁለት የመከፈል አደጋ የተጋረጠባት ሱዳን

BBC Amharic·7:00 AM

የኤርትራው ተቃዋሚ ብርጌድ ንሓመዱ፤ የአዲስ አበባ ቢሮውን ለወታደራዊ "ማዕከላዊ ጽህፈት ቤትነት" የመጠቀም ዕቅድ እንዳለው አስታወቀ

የኤርትራው የተቃውሞ እንቅስቃሴ "ብርጌድ ንሓመዱ" በአዲስ አበባ ከተማ የከፈተው ቢሮ፤ "በቀጣይ ወታደራዊ ማዕከሎች ሲቋቋሙ፤ ማዕከላዊ ፅህፈት ቤት" ሆኖ እንደሚያገለግል ገለጸ። የተቃውሞ እንቅስቃሴው በኢትዮጵያ "ወታደራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ማዕከሎች" ሊኖሩት እንደሚችልም አስታውቋል።

Wednesday, April 16, 2025

5 stories

BBC Amharic·2:39 PM

በጀርመን አንድ ዶክተር 15 ታካሚዎቹን በመግደል ተጠርጥሮ በቁጥጥር ስር ዋለ

The Reporter·9:08 AM

የፓርላማ አባላት የመምህራን ሕይወት የሚሻሻልበት አሠራር እንዲዘረጋ ጠየቁ

ተባባሪ ፕሮፌሰሩ የሚከፈለኝ የወር ደመወዝ 99 ዶላር ነው ብለዋል የመምህራን ሕይወት አለመለወጥ ለትምህርት ጥራት መውደቅ ምክንያት መሆኑን በመግለጽ፣ መንግሥት የመምህራን ሕይወት የሚቀየርበት አሠራር እንዲዘረጋ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጠየቁ፡፡ ጥያቄ የቀረበው ምክር ቤቱ የትምህርት ሚኒስቴርን...

BBC Amharic·10:58 AM

አሜሪካ በኤርትራ የሚገኘውን ኤምባሲዋን ልትዘጋ ነው

አሜሪካ በኤርትራ የሚገኘው ኤምባሲዋን ጨምራ ወደ ሰላሳ የሚጠጉ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ዲፕሎማቲክ ጽሕፈት ቤቶቿን ልትዘጋ መሆኑን ሮይተርስ የአገሪቱን የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ሰነድን ጠቅሶ ዘገበ። የትራምፕ አስተዳደር አብዛኞቹ በአፍሪካ እና በአውሮፓ የሚገኙ ቢያንስ 27 የአሜሪካ ኤምባሲዎች እና ቆንስላዎችን የሚዘጋ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ ኤርትራ አንዷ ናት።

The Reporter·8:56 AM

በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም አካባቢዎች ያሉ የታክሲ ተራ አስከባሪዎች በአዲስ ሊተኩ ነው

በሥራው የተሰማሩ ወጣቶች ወዴት እንደምንሄድ አናውቅም ብለዋል ‹‹በየሁለት ዓመቱ መተካት ግዴታ ነው›› የአዲስ አበባ ከተማ ሥራና ክህሎት ቢሮ ‹‹የእኛ ሥራ ተደራጅቶ የመጣልንን ወጣት መመደብ ብቻ ነው›› የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም አካባቢዎች የታክሲ...

The Reporter·8:41 AM

የኢትዮጵያ ተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ ከፋይናንስ ተቋማት 5.2 ቢሊዮን ብር ዓረቦን መሰብሰቡን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዋን ማይክሮ ፋይናንስ የተሰኘ ተቋም ማገዱ ተገልጿል የፋይናንስ ተቋማት ከደንበኞቻቸው ለሚሰበስቡት ተቀማጭ ገንዘብ ዋስትና ለመስጠት የተቋቋመው ‹‹የኢትዮጵያ ተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ›› ባለፉት ዘጠኝ ወራት፣ ከፋይናንስ ተቋማት 5.2 ቢሊዮን ብር ዓረቦን መሰብሰቡን...

Advertisement
Previous pageNext page