Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Monday, April 14, 2025

4 stories

BBC Amharic·8:08 AM

እናት እና አባቱን የገደለው ታዳጊ ትራምፕን የመግደል ዕቅድ እንደነበረው ኤፍቢአይ አስታወቀ

BBC Amharic·7:35 AM

ዶናልድ ትራምፕ "በግሩም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ" የዋይት ሐውስ ዶክተር አስታወቁ

BBC Amharic·7:08 AM

የማንቸስተር ዩናይትድ አዲሱ ስታድየም እና ምላሽ የሚፈልጉ ወሳኝ ጥያቄዎች

BBC Amharic·7:06 AM

ከቁጥር ባሻገር፡ ነዋሪውን ከባድ ዋጋ እያስከፈለ ያለው የሁለት ዓመቱ የአማራ ክልል ግጭት

ሁለት ዓመታትን ሊደፍን የተቃረበው የአማራ ክልል የትጥቅ ግጭት ባለፉት ሳምንታት ተባብሶ መቀጠሉን ነዋሪዎች ይናገራሉ። በግጭቱ የዕለት ተዕለት እና ማኅበራዊ እንቅስቃሴ የተገደበ ሲሆን፤ የትምህርት እና የሕክምና አገልግሎቶች መስተጓጎልን ጨምሮ ነዋሪው ስጋት ውስጥ ይገኛል። በስድስት ወራት 148 እናቶች እንዲሁም 70 ሰዎች በወባ በሽታ መሞታቸው ተነግሯል። ከአራት ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ውጪ ሆነዋል። በአንድም ይሁን በሌላ መንገድ የግጭቱ ዳፋ ያልገባበት ጓዳ፤ ያልነካው ሕይወት ማግኘት ከባድ እንደሆነ ነዋሪዎች ያነሳሉ።

Sunday, April 13, 2025

6 stories

The Reporter·1:16 PM

በጤናው ዘርፍ በአሜሪካ ድጋፍ ይሠሩ የነበሩ የ24 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክቶች መቋረጣቸው ተገለጸ

የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስኤአይዲ) ዕርዳታ በመቋረጡ ምክንያት የጤና ሚኒስቴር ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ይተገብራቸው የነበሩ የ24 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክቶች መቆማቸው ተነገረ፡፡ በጤና ሚኒስቴር የስትራቴጂክ ጉዳዮች አስፈጻሚ ጽሕፈት ቤት የፕሮጀክትና የግራንት ባለሙያ አቶ...

The Reporter·1:16 PM

በስምንት ወራት ከ582 ድርጅቶች በተሰበሰበ መረጃ በሥራ ላይ 25 የሞት አደጋ መድረሱ ተገለጸ

‹‹የአንድ ጊዜ የንግድ ፈቃድ እያወጡ ሠራተኛ እንልካለን ከሚሉ ደላሎች ዜጎች ይጠንቀቁ›› ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል፣ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪዎቹ ስምንት ወራት ከ582 ድርጅቶች ላይ በተሰበሰበ መረጃ መሠረት 25 ሰዎች በሥራ ላይ በደረሰ አደጋ መሞታቸው...

The Reporter·1:16 PM

ለምርቶች የደረጃ ምልክት ክፍያ እንደሚጀመር ተገለጸ

የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ለሚሰጣቸው የደረጃ አገልግሎቶች የሚፈጸም የአገልግሎት ክፍያን ለመወሰን የወጣውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 548/2016 ለማሻሻል ባዘጋጀው ረቂቅ ደንብ መሠረት፣ ለምርቶች የደረጃ ምልክት ማስከፈል እንደሚጀምር ተጠቆመ፡፡ የምልክት አገልግሎት ክፍያ በደንብ ቁጥር 13/1982 ተመን...

The Reporter·1:16 PM

በተለያዩ ሥፍራዎች የሚፈጸሙ ዕገታዎችና ግድያዎች መፍትሔ እንዲፈለግላቸው ጥያቄ ቀረበ

የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ዕገታ የሚስፋፋው በሚዲያው ምክንያት ነው ብሏል በተለያዩ ሥፍራዎች እየተፈጸሙ ያሉ ዕገታዎችና ግድያዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙ አሽከርካሪዎችና የታጋቾች ቤተሰቦች ጥያቄ አቀረቡ፡፡ መጋቢት 8 ቀን 2017 ዓ.ም. በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወረ ጃርሶ ወረዳ ልዩ...

The Reporter·1:16 PM

ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ በገጠመው የውጭ ምንዛሪ ችግር የማምረት አቅሙ ወደ 17 በመቶ መውረዱን አስታወቀ

ከአራት ዓመታት በፊት ከብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ከ(ሜቴክ) ወደ ኢትዮ ኢንጂነሪነግ ግሩፕ የተቀየረውና በታኅሳስ ወር 2017 ደግሞ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ሥር የሆነው የማሽነሪ ማምረቻና መገጣጠሚያው የመንግሥት የልማት ድርጅት፣ ባለፉት አምስት ዓመታት የውጭ ምንዛሪ ባለማግኘቱ...

The Reporter·1:16 PM

በጅምላና ችርቻሮ ንግድ የሚሰማሩ 40 የውጭ ኩባንያዎች ፈቃድ መውሰዳቸው ተነገረ

በያሬድ ንጉሤ በሚያዝያ 2016 ዓ.ም. የውጭ ኩባንያዎች በጅምላና ችርቻሮ ንግድ እንዲሳተፉ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ከተፈቀደ በኋላ፣ 40 የውጭ ኩባንያዎች ፈቃድ መውሰዳቸውን፣ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ለውጭ ኩባንያዎች በጅምላና ችርቻሮ ንግድ እንዲሳተፉ ፈቃድ ከተሰጠ በጣም አጭር ጊዜ...

Advertisement
Previous pageNext page