ኢራን ለምን ምሥጢራዊ 'የሚሳኤል ከተሞችን' አሁን ይፋ አደረገች?
በኢራን፣በአሜሪካ እና በእስራኤል መካከል ያለው ውጥረት ከፍተኛ በሆነበት ወቅት ነው ኢራን 'የሚሳኤል ከተሞች' ምሥጢርን ይፋ ያደረገችው።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
በኢራን፣በአሜሪካ እና በእስራኤል መካከል ያለው ውጥረት ከፍተኛ በሆነበት ወቅት ነው ኢራን 'የሚሳኤል ከተሞች' ምሥጢርን ይፋ ያደረገችው።

ዶናልድ ትራምፕ ወደ አሜሪካ በሚገቡ ሸቀጦች ላይ አዲስ ታሪፍ ለመጣል መወሰናቸው "ለዓለም ኢኮኖሚ ትልቅ ጉዳት ነው" ሲሉ የአውሮፓ ኅብረት ኮሚሽን ኃላፊ ኡርሱላ ፎን ደር ሌየን ተናገሩ።

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢትዮጵያን ጨምሮ 100 ገደማ አገራት ወደ አሜሪካ በሚልኳቸው ሸቀጦች ላይ ቀረጥ ጣሉ። ትራምፕ ትናንት ረቡዕ ጋቢት 24/2017 ዓ.ም. ይፋ ያደረጉት ቀረጥ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ ትልቁ የዓለም አቀፍ ንግድ ለውጥ ነው።

እስራኤል በጋዛ እርዳታ እንዳይገባ ካገደች ከወር በኋላ በጋዛ ዳቦ መጋገርያዎች ሲዘጉ፤ የሕመም ማስታገሻዎች በፈረቃ መከፋፈል ጀምረዋል

ናይጄርያዊው ፓስተር በአስገድዶ መድፈር ወንጀል ስምንት ዓመታትን በደቡብ አፍሪካ እስር ቤት ካሳለፈ በኋላ ከቀረቡበት ክሶች ሁሉ ነጻ መሆኑ ተገለፀ።

ከሁለት ዓመታት የከፋ የእርስ በርስ ደም አፋሳሽ በኋላ ካርቱምን የሱዳን ጦር መልሶ ተቆጣጥሯታል። ቢቢሲ ወደ ከተማዋ የመግባት ዕድል አግኝቶ ጦርነቱ ያደረሰውን ውድመት መመልከት ችሏል።

ለሳምንታት ከዘለቀ ከባድ የከተማ ውጊያ በኋላ የሱዳን መዲና ካርቱም ጸጥታ ወርሷታል። ቢቢሲ ወደ ከተማዋ የገባው የሱዳን ጦር ካርቱምን ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች (አርኤስኤፍ) መልሶ ከተቆጣጠረ ከጥቂት ቀናት በኋላ ነው። በአንድ ወቅት የሱዳን መንግሥት መቀመጫ እና የንግድ ማዕከል የነበረችው ካርቱም አሁን ባዶ ሆናለች።


ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ማኅበረሰቡን ለአንድ ዓመት በቅድሚያ እንዲያስተምሩ ወይም እንዲያገለግሉ የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን አስታወቀ። ትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት...

በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ጃዊ ወረዳ ከሰኞ መጋቢት 22/2017 ዓ.ም. ጀምሮ በተከሰተ "አጣዳፊ ተቅማጥ እና ትውከት" የሁለት ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ፣ 52 ሰዎች ደግሞ በበሽታው ተይዘው ወደ ሆስፒታል መምጣታቸውን የጃዊ መጀመርያ ደረጃ ሆስፒታል ምንጮች ለቢቢሲ ገለፁ።
