Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Friday, April 4, 2025

7 stories

Shega·12:00 PM

This Ethiopian Dating App Allows Users to Livestream Content Amid Romantic Pursuits

EIH has a portfolio of 40 state-owned enterprises that span everything from aviation to financial services, telecom, and hospitality. By Team ShegaPremier League matches, one of DStv’s biggest viewership drivers, will be available for a monthly fee of 1,750 birr, paired with a 7 Mbps fixed broadband connection. By Team Shega

BBC Amharic·11:55 AM

ሩሲያ በትራምፕ የታሪፍ ዝርዝር ውስጥ ለምን አልተካተተችም?

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ የንግድ አጋሮች ላይ ታሪፍ ቢጥሉም ሩሲያ በዚህ ዝርዝር ውስጥ አልተካተተችም። ለዚህም ምክንያቱ አሜሪካ በሩሲያ ላይ የጣለችው የቀደመ ማዕቀብ "ትርጉም ያለው የንግድ ልውውጥን ስለሚከለክል ነው" በማለት የዋይት ሃውስ የፕሬስ ጸሐፊ ካሮላይን ሌቪት መናገራቸውን የአሜሪካው ሚዲያ አክሲዮስ ዘግቧል።

BBC Amharic·10:00 AM

በፕሬዝዳንት ትራምፕ ታሪፍ ምክንያት የአሜሪካ አክሲዮን ገበያ ከ2020 ወዲህ አሽቆለቆለ

በእስያ-ፓስፊክ ቀጣና አክሲዮን ገበያ ለሁለኛ ቀን የወረደ ሲሆን፤ በ2020 በኮቪድ ወረርሽኝ ወቅት ከወደቀ በኋላ ግዙፍ የአሜሪካ ኩባንያዎች ገበያ አስጨናቂ ቀናት ገጥሟቸዋል።

BBC Amharic·8:15 AM

ዛምቢያዊያን በአሰቃቂ የህፃናት መደፈር ሪፖርቶች አደባባይ ወጡ

በጣም ዘግናኝ ከሆኑ ሪፖርቶች መካከል ለካንሰር ሕክምና ሆስፒታል የተኛችውን የሰባት ዓመት ልጁን የደፈረ አባት ይገኝበታል። የአምስት ዓመት ልጅ በአራት ወንዶች በቡድን መደፈርን ጨምሮ የስድስት ዓመት ልጁን በመድፈር የብልት ኪንታሮት እና የአባላዘር በሽታ ያስያዘ አባት ታስሯል።

BBC Amharic·8:08 AM

እስራኤል በጋዛ በትምህርት ቤት ላይ በፈጸመችው ጥቃት 27 ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ

እስራኤል ከሰሜን ጋዛ ለተፈናቀሉ ቤተሰቦች መጠለያ ሆኖ በማገልገል በሚገኝ ትምህርት ቤት ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ቢያንስ 27 ፍልስጤማውያን መገደላቸውን የጋዛ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።

BBC Amharic·7:19 AM

የዓለማችን አምስት ግዙፍ ምጣኔ ኃብቶች የትራምፕን ታሪፍ እንዴት ተመለከቱት?

BBC Amharic·7:09 AM

በሥራ ጫና ምክንያት የሚመጣ ሕመም ምን ማለት ነው? መንስዔውና ምልክቶቹ ምንድን ናቸው? እንዴትስ ማገገም ይቻላል?

Thursday, April 3, 2025

3 stories

BBC Amharic·7:19 PM

ሜታ በተወነጀለበት በኢትዮጵያ ጦርነት ሚናው በኬንያ ሊከሰስ እንደሚችል ተወሰነ

የግዙፉ ማሕበራዊ ሚዲያ ፌስቡክ ወላጅ ኩባንያ ሜታ በትግራይ ተቀስቅሶ ወደ አማራ እና አፋር ክልሎች በተዛመተው ጦርነት ተጫውቷል በተባለው ሚና ኬንያ ውስጥ መከሰስ እንደሚችል የአገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት መወሰኑ ተገለጸ።

The Reporter·2:39 PM

ኅብረት ባንክ አዲስ የቦርድ ሊቀመንበር ሰየመ

አዲስ የተመረጡት የኅብረት ባንክ ዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት አቶ መስፍን ተሰማን፣ የባንኩ ዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር አድርገው መረጡ፡፡ አዲሱ ቦርድ ዛሬ መጋቢት 25 ቀን 2017 ዓ.ም. ባደረገው ስብሰባ አቶ መስፍንን በአብላጫ ድምፅ የቦርድ ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል፡፡ አቶ መስፍን...

BBC Amharic·1:23 PM

ሃንጋሪ፤ የኔታንያሁን ጉብኝት ተከትሎ ከዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት እንደምትወጣ አስታወቀች

ሃንጋሪ፤ የኔታንያሁን ጉብኝት ተከትሎ ከዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት እንደምትወጣ አስታወቀች

Advertisement
Previous pageNext page